- Details
Program: Operations research
Title: A Two-Staged Interval-Valued Neutrosophic Soft Set Traffic Signal Control Model For Four Way Isolated Signalized Intersections
- Details
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከውጪ ጉዳይ እና ከውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴሮች ጋር በመተባበር በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ወቅታዊ ሁኔታና የምሁራንን ትኩረት በሚሹ የሳይንስና የፐብልክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የበይነ መረብ ውይይት ሰኔ 11/2013 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያተኮረ አገር አቀፍ የበይነ መረብ ውይይት ተካሄደ
- Details
በ2013 የትምህርት ዘመን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ መደበኛ ተማሪዎች ሰኔ 28 እና 29 ሪፖርት የሚደረግበት፣ ሰኔ 30 እና ሐምሌ 01 የምዝገባ ቀናት እንዲሁም ሐምሌ 05/2013 ዓ/ም መደበኛ ትምህርት የሚጀመርበት በመሆኑ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ፡-
Read more: በ2013 የትምህርት ዘመን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ
- Details
የሳይንስና ክፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ‹‹ወደ ዕውቀት መር ኢኮኖሚ›› በሚል መሪ ቃል የመጀመሪያውን የትምህርት፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂና የኢንደስትሪ ትስስር ኮንቬንሽን ከሐምሌ 5-8/2013 ዓ/ም በአዲስ አበባ ኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል አካሂዷል፡፡ በኮንቬንሽኑ ላይ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ የፈጠራና ቴክኖሎጂ ሥራዎችን፣ ወደ ማኅበረሰብ የወረዱ የምርምር ፕሮጀክቶችን እንዲሁም የኅትመት ውጤቶችን በማቅረብ ተሳትፎ አድርጓል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
Arba Minch University has given a rousing welcome to 37 new PhD graduates, who were in different parts of Ethiopia and world across to pursue their doctoral studies in a well-organized ceremony held at Main Campus on 24th June, 2021. All PhD returnees were embraced by their alma mater with great enthusiasm for they are expected to build capacities of their respective streams in the university. Click here to see the pictures
Read more: AMU hosts 2nd Doctoral Day; welcomes 37 PhD returnees