- Details
ረ/ፕ አባይነህ ኡናሾ ከአባታቸው ከአቶ ኡናሾ ጋንዲሌ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ፋስቴ ጡኖ በቀድሞው ጋሞ ጎፋ ጠቅላይ ግዛት ጋርዱላ አውራጃ ዘይሴ አካባቢ በ1950 ዓ/ም ተወለዱ፡፡
- Details
ረ/ፕ ጊሹ ሰሙ ከአባታቸው አቶ ሰሙ ተሊላ እና ከእናታቸው ወ/ሮ የሺ ኡርጌ ሰኔ 12/1968 ዓ/ም በቀድሞው አርሲ ክፍለ ሀገር በአርባ ጉጉ አውራጃ ልዩ ስፍራው ጮሌ በምትባል ቦታ ተወለዱ፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሰሜኑ የሀገራችን አካባቢዎች በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ ለተፈናቀሉና ለተጎዱ ወገኖች የቁሳቁስና የምግብ ጥሬ ዕቃዎችን እንዲሁም ለአገር መከላከያ ሠራዊት የገንዘብና የደም ልገሳ ድጋፎችን እያካሄደ ይገኛል፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የባህልና ቋንቋ ጥናት ኢንስቲትዩት በዘርፉ የሚከናወኑ የጥናትና ምርምር ንድፈ ሃሳቦች የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ዙር ግምገማ መስከረም 8/2014 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ለግምገማ የቀረቡት 30 የምርምር ንድፈ ሃሳቦች ሲሆኑ አብዛኛዎቹ በሀገረሰብ ዕውቀቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው፡፡
Read more: የባህልና ቋንቋ ጥናት ኢንስቲትዩት በዘርፉ የሚከናወኑ የጥናትና ምርምር ንድፈ ሃሳቦች ግምገማ አከናወነ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 1 የ3ኛ ዲግሪና 7 የ2ኛ ዲግሪ ትምህርት ፕሮግራሞችን ለመክፈት የሚያስችለውን የውጭ ሥርዓተ-ትምህርት ግምገማ የዘርፉ ምሁራን በተገኙበት ከመስከረም 6 - 7/2014 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የ3ኛና የ2ኛ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራሞችን ለመክፍት የሚያስችል የውጭ የሥርዓተ-ትምህርት ግምገማ አካሄደ