የደቡብ ክልል ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ በ2014 በጀት ዓመት ያካሄደውን የማዕድን ሀብት አለኝታ ጥናት ውጤት የክልሉ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት፣ የኢትዮጵያ ማዕድንና ባዮፊዩል ኮርፖሬሽን እንዲሁም የክልል፣ የዞንና የወረዳ አመራሮች በተገኙበት በወላይታ ሶዶ ጥቅምት 17/2014 ዓ.ም ይፋ አድርጓል። ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

መ/ር ወንዱ ዳባ ከአባታቸው ከአቶ ዳባ ሞጆ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ደስታ አመኑ በቀድሞ ሰሜን ኦሞ ዞን ጋርዱላ አውራጃ በጊዶሌ ወረዳ ጥር 7/1965 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

መ/ር ወንዱ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀድሞ ጋሞ ጎፋ ክ/ሀገር በጊዶሌ ወረዳ ጊዶሌ መለስተኛ 1 ደረጃ ት/ቤት፣ እንዲሁም የ2 ደረጃ  ትምህርታቸውን በጊዶሌ 2 ደረጃ  ት/ቤት አጠናቀዋል፡፡

Arba Minch University Senate promoted Dr. Tesfaye Habtemariam Gezahegn, an assistant professor and researcher in the Department of English Language and Literature, to an Associate Professorship Academic Rank on September 20, 2022. Click here for Pictures.

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በባዮሎጂ ት/ክፍል በ‹‹Biodiversity Conservation and Management›› ትምህርት ፕሮግራም የ3 ዲግሪ  ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ተመስገን ዲንጋሞ የፊታችን ሰኞ ጥቅምት 21/2015 ዓ/ም የመጨረሻ የምርምር ሥራቸውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በዓባያ ካምፓስ በፒ.ኤች.ዲ አዳራሽ ያቀርባሉ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሁሉም መደበኛ እና መደበኛ ባልሆኑ የቅድመ-ምረቃና የድኅረ-ምረቃ የትምህርት ፕሮግራሞች የተማሪዎች ቅበላ፣ ምዝገባ እና ትምህርት የሚጀመርበትን ቀን የተወሰነ በመሆኑ በሁሉም የትምህርት ፕሮግራሞች የ2015 ትምህርት ዘመን አዲስ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ፕሮግራም አመልካቾችን ጨምሮ ፦