በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሁለተኛ ዲግሪ (Master’s degree) በቀን፣ በማታና በሳምንት መጨረሻ የዕረፍት ቀናት እንዲሁም በሶስተኛ ዲግሪ (PhD) በመደበኛው ፕሮግራም ለመማር የምትፈልጉ በሙሉ የማመልከቻ ጊዜ የመጨረሻ ቀን ጥቅምት 20/2018 . መሆኑን እናሳውቃለን።

 

ለማመልከት የሚከተለውን ሊንክ ይጫኑ፡-

 https://forms.gle/c3qBpqP5zNhcHXTs8

የፕሮግራም ዝርዝር ለማየት የሚከተለውን ሊንክ ይጫኑ፡-

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድኅረ ምረቃ /ቤት