አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ በመላው ዓለም ለምትገኙ ለዩኒቨርሲቲው የቀድሞ ምሩቃን እንዲሁም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሠላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላም የጤናና የደስታ እንዲሆኑ መልካም ምኞቱን ይገልጻል። 

መልካም በዓል!