በዛሬው ፈጣን ዓለም ባላሰለሰ ትምህርት እና የክሂሎት ዕድገት ውስጥ መሳተፍ ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ እጅግ አስፈላጊነቱ ግልጽ ሲሆን በዕረፍት ላይ ላላችሁ ተማሪዎች፣ ለወጣት ባለሞያዎች፣ ራሳቸሁን በዕውቀት በመገንባት በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር በጎ ተፅዕኖ ለመፍጠር ለምትጓጉ ሁሉ የአምስት ሚሊዮን ኮደርስ ፕሮጀክት ቀዳሚ ሊያደርጋችሁ ተሰናድቶላችኋል። የትምህርት እና የዕውቀት መነሻችሁ እና ያላችሁበት ደረጃ ምንም ይሁን ያላችሁን ክሂሎት ለማሳደግም ሆነ አዲስ ነገር ለማወቅ ለምትሹ ሁሉ ሰፊ የእድል በር ተከፍቶላችኋል። በመላው ኢትዮጵያ ያላችሁ የክሂሎት አበልፃጊዎች፣ አሳዳጊዎች፣ ዩኒቨርሲቲዎች ይህንን ፕሮጀክት እና እንቅስቃሴዎቹን የሚደግፉ ይሆናል።
ውድ ባለተሰጥዖዎች፣ የኢትዮጵያችን ጥንካሬ በእናንተ እድገት ላይ የተመሠረተ ነው። ለመመዝገብ: http://www.ethiocoders.et
=======///======///==========
In today's fast-paced world, continuous learning and skills development are more important than ever. To all students on break, young professionals, and those eager for personal growth and making a positive impact locally and beyond: the 5 Million Coders initiative has been launched to help you stay ahead regardless of your career stage or goals. Whether you're looking to enhance your current skills, learn something new, or prepare for future opportunities this initiative is designed for you. Everyone who involved in skill-building in Ethiopia - incubators, accelerators, universities, and others will fully embrace this initiative.
Dear trainees; our nation's strength lies in your growth!" Register through: http://www.ethiocoders.et
Arba Minch University
The Center of Bright Future!
For more Information Follow us on:-
Website - https://www.amu.edu.et/
Telegram - https://t.me/arbaminch_university
Facebook - https://www.facebook.com/ArbaMinchUniversityCAD/
YouTube - https://www.youtube.com/channel/UCOO_nclhMo8M3r74OyPBlVA
Communication Affairs Directorate