• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለወልድያ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዙር የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

Details
Mon, 07 February 2022 6:56 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሕወሓት ወራሪ ኃይል ከፍተኛ ጉዳት ላጋጠመው ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ለመማር ማስተማር ሥራ የሚውሉ ላፕቶፖች፣ ወረቀቶች፣ ካኪ ፖስታዎች፣ እስክሪብቶዎች፣ ቾክ፣ የቢሮና የተማሪ ወንበሮች፣ የማስተማሪያ ጠረጴዛዎች፣ ለተማሪ የምግብ አገልግሎት የሚውሉ የካፍቴሪያ ዕቃዎች፣ የውሃ ማጠራቀሚያ ፕላስቲክ ጋኖች፣ የእንጀራ ምጣዶች፣ የፍራሽ፣ የዕቃ ማመላለሻ ጋሪዎችና የመሳሰሉ ቁሳቁሶችን ጥር 21 እና 22/2014 ዓ.ም በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት ድጋፍ አድርጓል፡፡ የቁሳቁስ ድጋፉ በገንዘብ ሲተመን 2.5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ መሆኑ ተገልጿል፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለወልድያ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዙር የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

Tsigereda Girmay

የሐዘን መግለጫ

Details
Thu, 03 February 2022 12:44 pm

ተማሪ ጽጌሬዳ ግርማይ ከአባቷ ከአቶ ግርማይ ገ/መድኅን እና ከእናቷ ከወ/ሮ ያበሻ ያዘዘው ወልቃይት ወረዳ አዲ ረመጽ ከተማ በ1993 ዓ/ም ተወለደች፡፡

ተማሪ ፅጌሬዳ ግርማይ የመሰናዶ ትምህርቷን በወልቃይት ጌታቸው አዘናው 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተከታትላለች፡፡  ፎቶዎችን ለማየት

Read more: የሐዘን መግለጫ

ከቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ለተወጣጡ መምህራን ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 01 February 2022 12:39 pm

በዩኒቨርሲቲ ኢንደስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ከ13 የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ለተወጣጡ መምህራን ‹‹Solid work››፣ ‹‹Arc cad›› እና ‹‹Auto cad›› በተሰኙ የኮንስትራክሽን ሶፍትዌሮች ዙሪያ ከጥር 16-20/2014 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ 

Read more: ከቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ለተወጣጡ መምህራን ሥልጠና ተሰጠ

‹‹ኑ የፈረሰውን የትውልድ ማፍሪያ ተቋም እንገንባ ›› በሚል መሪ ቃል በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውይይት ተካሄደ

Details
Mon, 31 January 2022 7:10 am

በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴርና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትብብር ‹‹ኑ የፈረሰውን የትውልድ ማፍሪያ ተቋም እንገንባ›› በሚል መሪ ቃል የዩኒቨርሲቲ ሕዝብ ግንኙነት ም/ፕሬዝደንት፣ ዳይሬክተሮችና የዘርፉ ባለሙያዎች ጥር 21/2014 ዓ/ም ውይይት አካሂደዋል፡፡

Read more: ‹‹ኑ የፈረሰውን የትውልድ ማፍሪያ ተቋም እንገንባ ›› በሚል መሪ ቃል በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውይይት ተካሄደ

የወባ በሽታ መድኃኒቶች ውጤታማነትን ለመፈተሽ የሚከናወነውን የምርምር ፕሮጀክት ለመጀመር ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 26 January 2022 7:57 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና አርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል አውስትራሊያ ሀገር ከሚገኘው ‹‹Menzies School of Health Research›› ከተሰኘ የጤና ምርምር ት/ቤት ጋር ‹‹Effectiveness of Novel Approaches to Radical Cure of Vivax Malaria with Tafenoquine and Primaquine›› በሚል ርዕስ የሚያከናውኑትን ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት መጀመር የሚያስችል በ‹‹Clinical Trial›› የምርምር ሥነ-ምግባርና ፕሮቶኮሎች ዙሪያ በምርምሩ ለሚሳተፉ ስፔሻሊስት ሐኪሞችና የጤና ባለሙያዎች ከት/ቤቱ በመጡ ባለሙያ ከጥር 13/2014 ዓ/ም ጀምሮ ለ5 ቀናት ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የወባ በሽታ መድኃኒቶች ውጤታማነትን ለመፈተሽ የሚከናወነውን የምርምር ፕሮጀክት ለመጀመር ሥልጠና ተሰጠ

  1. የእጩ ዶ/ር እንደልቡ ጎኣ የፒ ኤች ዲ (PhD) መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ
  2. የበዓል መልካም ምኞት መግለጫ
  3. በሥርዓተ ጾታ፣ ጾታዊ ትንኮሳና ጥቃትን በመከላከል ላይ እንዲሁም የአመራርና የአስተዳደር ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ::
  4. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹ArcGIS›› ሶፍትዌርን ለ3 ዓመታት በነፃ የመጠቀም ፈቃድ አገኘ

Page 254 of 514

  • 249
  • 250
  • 251
  • 252
  • 253
  • 254
  • 255
  • 256
  • 257
  • 258

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap