• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
newyearjpg-2017-3.jpeg
photo_2025-09-04_09-57-18.jpeg
previous arrow
next arrow

ጥቅምት 24/2013 ዓ/ም በሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ በተፈጸመው እኩይ ጥቃት ለተሰው ጀግኖች የዝክርና የሂሊና ጸሎት ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

Details
Fri, 05 November 2021 4:50 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ “አልረሳውም! እኔም የኢትዮጵያ ሠራዊት ነኝ!” በሚል መሪ ቃል ጥቅምት 24/2013 ዓ/ም በሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ አሸባሪው የሕወኃት ቡድን በፈጸመው ዘግናኝና አሰቃቂ ጥቃት የተሰው የሀገር መከላከያ አባላትን በማሰብ የዝክርና የሂሊና ፀሎት ሥነ-ሥርዓት አካሂዷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ጥቅምት 24/2013 ዓ/ም በሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ በተፈጸመው እኩይ ጥቃት ለተሰው ጀግኖች የዝክርና የሂሊና ጸሎት ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ጋር ክላስተራዊ የውይይት ፎረም አካሄደ

Details
Thu, 04 November 2021 6:26 am

የዩኒቨርሲቲ-ኢንደስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት በጋሞ፣ ጎፋ፣ ኮንሶና ደቡብ ኦሞ ዞኖች ከሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ጋር ጥቅምት 20/2014 ዓ/ም ክላስተራዊ የውይይት ፎረም አካሂዷል፡፡ 

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ጋር ክላስተራዊ የውይይት ፎረም አካሄደ

የመ/ር መቆያ መርጊያ ዜና ዕረፍት

Details
Mon, 01 November 2021 10:41 am

መ/ር መቆያ መርጊያ ከአባታቸው ከአቶ መርጊያ በላይነህ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ አባይነሽ አራጫ በጋሞ ዞን ቦንኬ ወረዳ ገረሴ ከተማ ግንቦት 14/1983 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

Read more: የመ/ር መቆያ መርጊያ ዜና ዕረፍት

የአዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ማስታወቂያ

Details
Wed, 27 October 2021 5:57 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተከታታይና ርቀት ትምህርት ኮሌጅ በርቀት ትምህርት መርሃ-ግብር በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የተቀመጠውን የመግቢያ መስፈርት የሚያሟሉ አመልካቾችን በአካውንቲንግ እና ፋይናንስ፣ በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በታሪክና ቅርስ አስተዳደር፣ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነ-ጽሑፍ - አማርኛ፣ በእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ፣ በሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ጥናት፣ በሶሾሎጂና ሶሻል አንትርፖሎጂ እና በፒጂዲቲ ትምህርቶች በአርባ ምንጭ፣ በአዲስ አበባ፣ በሳውላ፣ በምዕራብ ዓባያ፣ በካምባ፣ በቁጫ፣ በኮንሶ፣ በባስኬቶ እና በአማሮ ኬሌ ልዩ ወረዳዎች ማዕከላትን ከፍቶ በመጀመሪያ ዲግሪ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡

Read more: የአዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ማስታወቂያ

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ/ም ነባር ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ፡-

Details
Tue, 26 October 2021 5:37 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ/ም ትምህርት ዘመን ነባር ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 23-24/2014 ዓ/ም የሚካሄድ ሲሆን ትምህርት የሚጀመረው ጥቅምት 29/2014 ዓ/ም ይሆናል፡፡

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ/ም ነባር ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ፡-

  1. በኢኖቬቲቭ እንሰት ፕሮጀክት የተሠሩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እንሰት አብቃይ ለሆኑ አካባቢዎች ለማዳረስ የጋራ ውይይት ተካሄደ
  2. የወባ በሽታ መድኃኒቶች ውጤታማነትን ለመፈተሽ ለሚከናወነው የምርምር ፕሮጀክት የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ
  3. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
  4. 2ኛው ዓለም አቀፍ የኦሞቲክ ቋንቋ ዓውደ ጥናት ተካሄደ

Page 280 of 528

  • 275
  • 276
  • 277
  • 278
  • 279
  • 280
  • 281
  • 282
  • 283
  • 284

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap