• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • International Enset Symposium
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
    • Mathematical Workshop and Conference
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
CallforPaper-3.jpeg
Final Ensent3 call.jpg
watercover.jpg
previous arrow
next arrow

በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተቋማዊ ጥራት ግምገማ ወርክሾፕ ተካሄደ

Details
Mon, 27 June 2022 6:08 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተቋማዊ ጥራት ግምገማ ወርክሾፕ ሰኔ 16/2014 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ በዕለቱ በኮሌጁ በሚገኙ የትምህርት ፕሮግራሞች ላይ ሲካሄድ የቆየው የውስጥ ኦዲት ግምገማ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጓል፡፡

Read more: በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተቋማዊ ጥራት ግምገማ ወርክሾፕ ተካሄደ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ5 የፈጠራ ሥራዎች የባለቤትነት ማረጋገጫ የዕውቅና ምስክር ወረቀት አገኘ

Details
Fri, 24 June 2022 5:44 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና በኢትዮጵያ ባዮ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ትብብር በኢኖቬቲቭ እንሰት ፕሮጀክት አማካኝነት የተሠሩ 4 ቴክኖሎጂዎች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ተመራማሪ ዶ/ር አዲሱ ፈቃዱ በ 1 የፈጠራ ሥራቸው ከኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን የአእምሯዊ ንብረት ማረጋገጫ /Patent/ የምስክር ወረቀት አግኝተዋል፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ5 የፈጠራ ሥራዎች የባለቤትነት ማረጋገጫ የዕውቅና ምስክር ወረቀት አገኘ

ለሴት መምህራንና ተመራማሪዎች የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 24 June 2022 5:36 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ከምርምር ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር ‹‹Manuscript Writing››፣ ‹‹Grant and Collaborative Proposal Writing››፣ ‹‹Digital Data Collection››፣ ‹‹Opportunities for Collaborative Projects›› በሚሉ ርዕሶች ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ሴት ተመራማሪዎችና መምህራን ከሰኔ 10-11/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡

Read more: ለሴት መምህራንና ተመራማሪዎች የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና ተሰጠ

ለወጣት አደረጃጀቶች የፈሳሽና ደረቅ ሳሙና አዘገጃጀት ሥልጠና ተሰጠ

Details
Thu, 23 June 2022 8:27 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከጋሞ ዞን ሥራ ዕድል ፈጠራ ኢንተርፕራይዝ ጋር በመተባበር ከዞኑና ከተለያዩ ወረዳዎች ለተወጣጡ ወጣት አደረጃጀቶች ከሰኔ 7-10/2014 ዓ/ም የሚቆይ የፈሳሽና ደረቅ ሳሙና አዘገጃጀት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለወጣት አደረጃጀቶች የፈሳሽና ደረቅ ሳሙና አዘገጃጀት ሥልጠና ተሰጠ

‹‹የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አሠራር፣ የሚዲያ አተገባበርና ንቃት›› በሚል ርዕስ ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Thu, 23 June 2022 8:17 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፐብሊክ ዲፐሎማሲ ማዕከል ‹‹የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አሠራር፣ የሚዲያ አተገባበርና ንቃት›› በሚል ርዕስ ከዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች ለተወጣጡ ከ200 በላይ ተማሪዎች ሰኔ 10/2014 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ‹‹የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አሠራር፣ የሚዲያ አተገባበርና ንቃት›› በሚል ርዕስ ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ

  1. የእጩ ዶክተሮች የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ
  2. ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
  3. 7ኛው የማኅበረሰብ ሳምንት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ
  4. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከክርስቲያን ኤይድ/Christian Aid/ ጋር በመተባበር በካምባ ወረዳ አነስተኛ የውሃ ኃይል ማመንጫ ሊያስገነባ ነው

Page 280 of 568

  • 275
  • 276
  • 277
  • 278
  • 279
  • 280
  • 281
  • 282
  • 283
  • 284

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap