• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
newyearjpg-2017-3.jpeg
1Renaissance_week_Celebration.jpeg
previous arrow
next arrow

Chinese Embassy Donates Over 670 Books to AMU: Fostering Cultural and Educational Ties

Details
Tue, 01 April 2025 8:40 am

The Chinese Embassy in Ethiopia has donated more than 670 books to Arba Minch University (AMU) as part of the celebration of Chinese Culture Day in AMU; the handover took place on March 31st, 2025.  Click here to see more photos.

Read more: Chinese Embassy Donates Over 670 Books to AMU: Fostering Cultural and Educational Ties

‹‹Laboratory Accreditation (ISO/IEC) 17025; 2017›› በሚል ርዕስ ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቀቀ

Details
Mon, 31 March 2025 2:14 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ጋር በመተባበር ከዩኒቨርሲቲው ለተወጣጡ የቤተ-ሙከራ ባለሙያዎችና መምህራን በቤተ-ሙከራ አደረጃጀትና ለአክሪዲቴሽን በሚያስፈልጉ መስፈርቶች እንዲሁም ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ከመጋቢት 15-19/2017 ዓ/ም ለተከታታይ አምስት ቀናት ሲሰጥ የነበው  ሥልጠና ተጠናቋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ‹‹Laboratory Accreditation (ISO/IEC) 17025; 2017›› በሚል ርዕስ ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቀቀ

ለዐይነ ስውራን ተማሪዎች መሠረታዊ የኮምፕዩተር ሥልጠና ተሰጠ

Details
Mon, 31 March 2025 2:06 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሴቶች እና ማኀበራዊ ጉዳዩች አካቶ ትግበራ ጽ/ቤት በጫሞ ካምፓስ ለሚገኙ ዐይነ ስውር ተማሪዎች ከየካቲት 29/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለአራት ቀናት የቆየ መሠረታዊ የኮምፕዩተር ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ለዐይነ ስውራን ተማሪዎች መሠረታዊ የኮምፕዩተር ሥልጠና ተሰጠ

የቆዳ ስር ፈንገስ /Mycetoma/ በሽታን በአልትራሳውንድ ምርመራ ማውቅና መለየት የሚያስችል ሥልጠና ተሰጠ

Details
Mon, 31 March 2025 1:57 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ ቆላማ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ፣ ከባህር ዳርና መቀሌ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ‹‹Drugs for Neglected Diseases initiative (DNDi)›› ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ተቋም በተገኘ 167 ሺህ የአሜሪካን ዶላር በጀት የተመደበለት በሀገር አቀፍ ደረጃ የቆዳ ስር ፈንገስ/Mycetoma/ በሽታን ጫናና ሥርጭትን ለማወቅ እየተደረገ ያለው የምርምር ፕሮጀክት በሽታውን በምርመራ ለማረጋገጥ የሚያስችል የአልትራሳውንድ ማሽን አጠቃቀም ሥልጠና ለከፍተኛ ባለሙያዎች ተሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የቆዳ ስር ፈንገስ /Mycetoma/ በሽታን በአልትራሳውንድ ምርመራ ማውቅና መለየት የሚያስችል ሥልጠና ተሰጠ

የብዝሃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል የተራቆቱ ደኖችን መልሶ ለማልማት የሚያስችል ፕሮጀክት አስጀመረ

Details
Mon, 31 March 2025 1:52 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ብዝሃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል ‹‹Restoring Degraded Forest Ecosystem in the Rift Valley Escarpments of the Gamo Zone ,South Ethiopia for Improved Services and Biodiversity Conservation›› በተሰኘ ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ የሚሰራ ለ5 ዓመታት የሚቆይ አዲስ የምርምር ፕሮጀክት ባለድርሻ አካላት በተገኙበት መጋቢት 15/2017 ዓ/ም በይፋ አስጀምራል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የብዝሃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል የተራቆቱ ደኖችን መልሶ ለማልማት የሚያስችል ፕሮጀክት አስጀመረ

  1. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት የ2017 ዓ/ም የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ገመገመ
  2. በሥራ ዕድል ፈጠራ ዙሪያ ተሞክሮን ማጋራትና ግንዛቤን መፍጠር የሚያስችል መርሃ ግብር ተካሄደ
  3. 19th Annual TB Research National Conference and World Tuberculosis Day Commemoration at AMU: A Unified Call to Action against TB
  4. AMU-IUC Rendered Five Day Digital Literacy Training for ICT Teachers

Page 31 of 528

  • 26
  • 27
  • 28
  • 29
  • 30
  • 31
  • 32
  • 33
  • 34
  • 35

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap