• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
newyearjpg-2017-3.jpeg
photo_2025-09-04_09-57-18.jpeg
previous arrow
next arrow

የቤኔፊት ሪያላይዝ ፕሮግራም ውጤታማ ሥራዎችን ዩኒቨርሲቲዎችና ሌሎች የመንግሥት አካላት በራስ አቅም ማስቀጠል እንዳለባቸው ተጠቆመ

Details
Wed, 02 June 2021 1:17 pm

ላለፉት 2 ዓመታት በ5 ክልሎች በሚገኙ 62 ወረዳዎች የሴፍቲኔት ተረጂ አርሶ አደሮችን ማዕከል በማድረግ ሲሠራ የቆየው የቤኔፊት ሪያላይዝ ፕሮግራም ሥራዎችን ዩኒቨርሲቲዎችና ሌሎች የመንግሥት አካላት በራስ አቅም ማስቀጠል እንዳለባቸው ከየካቲት 19-20/2013 ዓ/ም ሀዋሳ ላይ በተደረገው የፕሮግራሙ ክልላዊ የአፈፃፀም ግምገማ መድረክ ላይ ተገልጿል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የቤኔፊት ሪያላይዝ ፕሮግራም ውጤታማ ሥራዎችን ዩኒቨርሲቲዎችና ሌሎች የመንግሥት አካላት በራስ አቅም ማስቀጠል እንዳለባቸው ተጠቆመ

We must learn a lesson from Adwa victory, says Dr Damtew

Details
Wed, 02 June 2021 1:15 pm

AMU has commemorated the 125th anniversary of iconic Adwa Victory with great zeal and fervor at Main Campus on 2nd March, 2021. Many war veterans with pips and gongs, Gamo elders draped in colorful ethnic attire, Gamo Zone officials, guests from different walks of life and AMU community graced the event. Click here to see the pictures

Read more: We must learn a lesson from Adwa victory, says Dr Damtew

Researchers meet to disseminate Moringa’s worth for society

Details
Wed, 02 June 2021 1:12 pm

Arba Minch University in association with Ethiopian Public Health Institute (EPHI) has organized a 2-day workshop on multi-sectoral inter-disciplinary research findings on moringa stenopetala at New Hall, Main Campus, from 26th to 27th February, 2021. The 1st day saw presentation of 9 research findings that generated a much-needed synergy where researchers, academicians, officials and different stakeholders could discuss the multiple medicinal, epidemiological, biochemical and health benefits of moringa for the society. Click here to see the pictures

Read more: Researchers meet to disseminate Moringa’s worth for society

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቤኔፊት ሪያላይዝ (BENEFIT-REALISE) ፕሮግራም የ2 ዓመታት ዞናዊ አፈፃፀም ላይ ውይይት አካሄደ

Details
Wed, 02 June 2021 1:09 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቤኔፊት ሪያላይዝ (BENEFIT-REALISE) ፕሮግራም የ2 ዓመታት ዞናዊ አፈፃፀሙ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ለመወያየት የካቲት 16/2013 ዓ/ም ወርክሾፕ አዘጋጅቷል፡፡ ፕሮግራሙ ሊጠናቀቅ ጥቂት ጊዜያት የቀሩት በመሆኑ መልካም ተሞክሮዎችን በዘላቂነት ለማስፋፋት ከባለድርሻ አካላቱ የሚጠበቁ ሥራዎችና ኃላፊነቶች በመድረኩ በሰፊው ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቤኔፊት ሪያላይዝ (BENEFIT-REALISE) ፕሮግራም የ2 ዓመታት ዞናዊ አፈፃፀም ላይ ውይይት አካሄደ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ‹AMU-IUC› ፕሮግራም 2ኛ ዙር የትብብር ቆይታ ጊዜ አገኘ

Details
Wed, 02 June 2021 1:04 pm

በሥሩ 6 ፕሮጀክቶችን ይዞ ላለፉት 5 ዓመታት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና አካባቢው ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን ሲሠራ የቆየው IUC ፕሮግራም በገለልተኛ አካላት በተደረገ የአፈፃፀም ግምገማ የላቀ ውጤት በማስመዝገቡ የ2ኛ ዙር የ5 ዓመት ዕድል ማግኘቱ ተገልጿል፡፡

የፕሮግራሙ ኃላፊ ዶ/ር ፋሲል እሸቱ እንደገለጹት IUC ፕሮግራም በሁለት ዙር የተከፈለ የ10 ዓመት ቆይታ ያለው ሲሆን 2ኛው ዙር ዕድል የሚወሰነው በመጀመሪያው ዙር በሚመዘገበው ውጤት ነው፡፡ በዚህም መሠረት ላለፉት ዓመታት የተማሪዎችን ውጤታማነት፣ የፋይናንስና የአፈፃፀም ሪፖርቶችንና ሌሎችም ሥራዎችን በለጋሽ አካሉ ተመርጦ የመጣው ገለልተኛ ገምጋሚ ቡድን በአካል በመገኘት ባደረገው የአፈፃፀም ግምገማ ፕሮግራሙ የላቀ ውጤት ማስመዝገብ በመቻሉ 2ኛ ዙር ዕድል ማግኘት መቻሉን ተናግረዋል፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ‹AMU-IUC› ፕሮግራም 2ኛ ዙር የትብብር ቆይታ ጊዜ አገኘ

  1. የምርምር አጻጻፍ ሳይንሳዊ ስነ-ዘዴ ሥልጠና ተሰጠ
  2. የመንግሥት አገልግሎት ዘርፍ ለውጥ ፍኖተ-ካርታ ላይ ያተኮረ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ
  3. ማስታወቂያ
  4. AMU geologists find quartz, feldspar, mica in Konso

Page 314 of 528

  • 309
  • 310
  • 311
  • 312
  • 313
  • 314
  • 315
  • 316
  • 317
  • 318

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap