• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
newyearjpg-2017-3.jpeg
photo_2025-09-04_09-57-18.jpeg
previous arrow
next arrow

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለኮሮናቫይረስ ለመከላከልና ሕክምና የሚውሉ ቁሳቁሶችን ለጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አበረከተ

Details
Tue, 28 July 2020 7:35 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና ሕክምና  የሚውሉ ቁሳቁሶችን ለጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሐምሌ 9/2012 ዓ/ም ድጋፍ አድርጓል፡፡

በዕለቱ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በሆስፒታሉ ተገኝተው የተቋሙን የሥራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው የተመለከቱ ሲሆን በቀጣይ ዩኒቨርሲቲውና ሆስፒታሉ በተለያዩ መስኮች በጋራ ለመሥራት ከስምምነት ደርሰዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለኮሮናቫይረስ ለመከላከልና ሕክምና የሚውሉ ቁሳቁሶችን ለጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አበረከተ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ክልል 20 ወረዳዎች ለተወጣጡ 200 የሕክምና ባለሙያዎች ሥልጠና እየሰጠ ነው

Details
Tue, 28 July 2020 7:28 am

በዩኒቨርሲቲው የተዘነጉ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ተላላፊና ተላላፊ ባልሆነ በተለምዶ ‹‹ዝሆኔ›› ተብሎ በሚጠራው በሽታ መከላከልና ሕክምና አሰጣጥ ዙሪያ ከደቡብ ክልል 20 ወረዳዎች ለተወጣጡ 200 የጤና ባለሙያዎች ሥልጠና እየተሰጠ ነው፡፡ ሥልጠናው ለ3 ቀናት የሚቆይና በ6 ዙር የሚሰጥ ነው፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ክልል 20 ወረዳዎች ለተወጣጡ 200 የሕክምና ባለሙያዎች ሥልጠና እየሰጠ ነው

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 2ኛውን ዙር የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር አካሄደ

Details
Tue, 28 July 2020 7:05 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከከተማው 3 ቀበሌያት ለተወጣጡና  ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው 250 አባወራዎችና እማወራዎች ለ2ኛ ጊዜ የማዕድ ማጋራት መርሃ-ግብር ሰኔ 3/2012 ዓ/ም አካሂዷል፡፡

መርሃ ግብሩ በዋናው ግቢ የውሃና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች እንዲሁም በኢትዮ- ፊሸሪ ኮንዶሚኒየም የሚኖሩ መምህራን ከግንቦትና ሰኔ ወር ደምወዛቸው በማዋጣት ያከናወኑት ነው፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 2ኛውን ዙር የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር አካሄደ

ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት የተላለፈ መልዕክት

Details
Mon, 27 July 2020 11:24 am

ውድና የተከበራችሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፣ መምህራንና ተመራማሪዎች፣ አመራር አካላት፣የአስተዳደር ሠራተኞችና የቴክኒክ ባለሙያዎች በሙሉ
የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ደርሶ የመጀመሪያዉ ዙር የዉሃ ሙሌት በመጠናቀቁ እንኳን ደስ ያለን !!!

Read more: ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት የተላለፈ መልዕክት

AMU repairs old, installs new water supply system at Ochollo

Details
Thu, 23 July 2020 8:10 am

Arba Minch University’s Community Service Directorate has added another feather in its cap by restoring previous collapsed water supply system and installing new one at Ochollo village for the welfare of 560 households. ‘Dega Ochollo Drinking Water Supply Project’ had begun in July 2018 that got completed and was formally inaugurated on 27th June, 2020; the project incurred around ETB 1 Million that was facilitated by AMU.  Click here to see the pictures

Read more: AMU repairs old, installs new water supply system at Ochollo

  1. LFRC busy in potential researches on livestock, fisheries, apiculture
  2. የ82 ዓመቱ የዕድሜ ባለፀጋ በሕይወት ዘመናቸው ያነበቧቸውን የተለያየ ይዘት ያላቸውን 72 መፅሐፍት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አበረከቱ
  3. ለአርባ ምንጭና ሳውላ 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤች የዴስክ ቶፕ ኮምፕዩተሮች ድጋፍ ተደረገ
  4. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የደጋ ኦቾሎ ቀበሌን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ አደረገ

Page 335 of 528

  • 330
  • 331
  • 332
  • 333
  • 334
  • 335
  • 336
  • 337
  • 338
  • 339

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap