- Details
Erstwhile Research Directorate Director, Dr Fantahun W/senbet, having AMU firmly placed on the cusp of marked breakthrough in this arena, has now been appointed Program Manager for VLIRUOS’ IUC-AMU projects in June 2016.
Read more: Dr Fantahun appointed VLIRUOS Program Manager in AMU
- Details
Institute of Technology’s Water Resource Research Centre has hosted 16th national symposium on ‘Sustainable Water Resource Development’ from 1-2 July, 2016, at New Hall, Main Campus.
Read more: AMU holds 16th meet on ‘Sustainable Water Resource Development’
- Details
With 3.98 CGPA, Belete Petros Kurubo has floored all top-scorers of Arba Minch University. A son of the farmer, unfazed by the glamour of life, takes refuge in God and attributes success to Him, parents and AMU teachers. He aspires to be a good teacher and share his expertise!
- Details
የ2008 ዓ.ም ክረምት የምዝገባ እና ትምህርት የሚጀምርበትን ቀን በተመለከተ፡-
1. የድህረ ምረቃ ነባር እና አዲስ ተማሪዎች መመዝገቢያ ቦታ በዋናው ካምፓስ ሐምሌ 15 እና 16
2. የቅድመ ምረቃ (የመጀመሪያ ዲግሪ) አዲስ ተማሪዎች መመዝገቢያ ቦታ በነጭ ሳር ካምፓስ ሐምሌ 4 እና 5
3. የቅድመ ምረቃ (የመጀመሪያ ዲግሪ) ነባር ተማሪዎች መመዝገቢያ ቦታ ትምህርት ክፍሎቻቸው በሚገኙበት ካምፓስ ሐምሌ 4 እና 5
4. የቅድመ ምረቃ (የመጀመሪያ ዲግሪ) አዲስ ተማሪዎች በቅጣት የምዝገባ ቀን ሐምሌ 6/2008 ዓ.ም ሲሆን ለድህረ ምረቃ ተማሪዎች በቅጣት የምዝገባ ሐምሌ 18/2008 ዓ.ም
5. የቅድመ ምረቃ (የመጀመሪያ ዲግሪ) ትምህርት የሚጀምርበት ቀን ሐምሌ 6/2008 ዓ.ም ሲሆን ለድህረ ምረቃ ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምርበት ቀን ሐምሌ 18/2008 ዓ.ም
ማሳሰቢያ፡ ከተገለጸው የጊዜ ገደብ ውጪ ዩኒቨርሲቲው ማንኛውንም ተማሪ እንደማያስተናግድ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት
- Details
Rahel Juma Chare, a tiny damsel from Wolayta Soddo is on cloud nine for outshining female graduates of 2016 by notching up 3.92 CGPA. She is neither a chatter-box nor reticent but knows how to drive her points home with genuine intents. Click here to see the pictures.
Read more: Outstanding Rahel wants to work on mother-child health issues