
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከኬር ኢትዮጵያ (Care Ethiopia) ዓለም አቀፍ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ከጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ እና ቁጭሬ ወረዳ ለተወጣጡ 18 ወጣት ሴት አርሶ አደሮች በእንሰት መፋቂያ ማሽን አጠቃቀም ላይ ከጥቅምት 7-9/2017 ዓ.ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይና ርቀት ትምህረት ኮሌጅ በማታው የትምህርት ፕሮግራም መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን በአርባ ምንጭ እና በሳውላ ማዕከል ተቀብሎ በ ‹‹Remedial›› ፕሮግራም ከ2017 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስቴር ጀምሮ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል ከደረጃ ዶት ኮምና ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተበባበር ‹‹Dereja. Com Campaign 2024/25›› በሚል ርእስ ደረጃ ዶት ኮም በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ዙሪያ ለ2017 ተመራቂ ተማሪዎች ከጥቅምት 7-9/2017 ዓ.ም ገለጻ አድርጓል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለ2017 ተመራቂ ተማሪዎች ደረጃ ዶት ኮም ( Derej.com) ስለሚሰጣቸው አገልግሎቶች ገለጻ ተደረገ

- Details
Arba Minch University (AMU), in collaboration with Cergy Paris University (CYU), conducted a field trip on October 15, 2024, to the Aballa Abaya Chew Kare Graben in the Wolayta Zone, South Ethiopia, as part of a broader geothermal energy investigation training program. Click here to see more photos.
Read more: AMU and CYU Collaborate on Geothermal Energy Field Investigation in Wolayta Zone