• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
Final SFSD2.jpg
previous arrow
next arrow

በአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማኅበረሰብ ጉድኝት እየተከናወኑ ያሉ ፕሮጀክቶች ግምገማ ተካሄደ

Details
Wed, 21 February 2024 1:10 pm

በውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የማኅበረሰብ ጉድኝት ዘርፍ እየተከናወኑ ያሉ ሦስት ፕሮጀክቶች የደረሱበት ደረጃ የመጀመሪያ ዙር ግምገማ የካቲት 08/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማኅበረሰብ ጉድኝት እየተከናወኑ ያሉ ፕሮጀክቶች ግምገማ ተካሄደ

የጫሞ ሐይቅ ረግረጋማ ስፍራን መልሶ ለማልማት የሚያስችል 1.65 ሄክታር ተጨማሪ መሬት ለዩኒቨርሲቲው ተሰጠ

Details
Wed, 21 February 2024 6:35 am

የጋሞ ዞን ኢንቨስትመንትና ኢንደስትሪ መምሪያ የጫሞ ሐይቅ ረግረጋማ ስፍራን/Buffer Zone/ መልሶ ለማልማትና ለመጠበቅ የሚያስችል 1.65 ሄክታር ተጨማሪ መሬት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ /AMU-IUC/፣ ጋንታ አባ እና ባይራ ለተሰኙ ማኅበራት የካቲት 08/2016 ዓ/ም አስረክቧል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የጫሞ ሐይቅ ረግረጋማ ስፍራን መልሶ ለማልማት የሚያስችል 1.65 ሄክታር ተጨማሪ መሬት ለዩኒቨርሲቲው ተሰጠ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ9ኛ ጊዜ የሕክምና ዶክተሮችን ሊያስመርቅ ነው

Details
Tue, 20 February 2024 1:39 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያሠለጠናቸውን የሕክምና ዶክተሮች ለ9ኛ ጊዜ የካቲት 16/2016 ዓ.ም ያስመርቃል፡፡ የምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ በዋናው ግቢ መግቢያ በር አካባቢ በሚገኘው አዳራሽ ከጧቱ 2፡00 ጀምሮ የሚካሄድ ይሆናል፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ9ኛ ጊዜ የሕክምና ዶክተሮችን ሊያስመርቅ ነው

በኮንሶ ዞን ለሚገኙ የፖሊስ አባላት በሰብአዊ መብት አያያዝና አጠባበቅ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Mon, 19 February 2024 1:39 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከኮንሶ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያ ጋር በመተባበር በሰብአዊ መብት አያያዝና አጠባበቅ እንዲሁም በሰላም እሴት ግንባታ ዙሪያ በኮንሶ ዞን ለሚገኙ 250 የፖሊስ አባላት ከየካቲት 6-9/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በኮንሶ ዞን ለሚገኙ የፖሊስ አባላት በሰብአዊ መብት አያያዝና አጠባበቅ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

ከእንሰት ቃጫ የተሻለ ዋጋ የሚያወጡ ጌጣጌጦችንና ሌሎች ቁሳቁሶችን ማምረት የሚያስችል ሥልጠና እየተሰጠ ነው

Details
Thu, 15 February 2024 2:27 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ክርስቲያን ኤይድ/Christian Aid/ እና ሶስ ሳህል /SOS Sahel Ethiopia/ ከተሰኙ ግብር ሰናይ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ከተለያዩ ዞኖች ለተወጣጡ ማኅበራት ተወካዮችና ሥራ አጥ ወጣቶች ለ10 ቀናት የሚቆይ  የአሠልጣኞች ሥልጠና ከጥር 29/2016 ዓ/ም ጀምሮ እየሰጠ ይገኛል፡፡ ሥልጠናው የእንሰት ተረፈ ምርት ከሆነው ቃጫ ዕሴት የተጨመረባቸውና የተሻለ ዋጋ የሚያወጡ ጌጣጌጦችንና ሌሎች ቁሳቁሶችን ማምረት የሚያስችል ነው፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ከእንሰት ቃጫ የተሻለ ዋጋ የሚያወጡ ጌጣጌጦችንና ሌሎች ቁሳቁሶችን ማምረት የሚያስችል ሥልጠና እየተሰጠ ነው

  1. ለኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት መምህራንና አስተዳደር ሠራተኞች በአዕምሮ ውቅር ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
  2. የተማሪዎች የእግር ኳስ ውድድር እየተካሄደ ነው
  3. የዕጩ ዶ/ር ሰለሞን ከበደ የመመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ
  4. የ‹‹HUMAN BRiDGE›› የሥራ ኃላፊዎች የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታልን ጎበኙ

Page 155 of 563

  • 150
  • 151
  • 152
  • 153
  • 154
  • 155
  • 156
  • 157
  • 158
  • 159

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap