• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

የፎረንሲክ ሳይንስ ትምህርትን ለማስፋፋት ምሁራን ለዘርፉ ትኩረት መስጠት እንደሚገባቸው ተገለጸ

Details
Fri, 11 January 2019 7:02 am

1ኛው አገር አቀፍ የህግ ማስከበር እና 2ኛው የወንጀል ምርመራና ፎረንሲክ ሳይንስ ዓውደ ጥናት በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ አዘጋጅነት ከታኅሣሥ 25-26/2011 ዓ/ም በኮሌጁ ተካሂዷል፡፡ የከፍተኛ ትምህርትና ሌሎች የተለያዩ ተቋማት ከሚያካሂዱት የፎረንሲክ ኬሚስትሪና ቶክሲኮሎጂ ምርመራ ጥናት ልምድ ለመቅሰምና  ለሌሎች ለማካፈል፣ የአገራችንን የፎረንሲክ ምርመራ እድገት አንድ ደረጃ ከፍ ለማድረግ፣ የማኅበረሰብ ፖሊስ ቁጥጥር ሥራዎችና የተደራጁ ወንጀሎችን ለመቆጣጠር እንዲሁም አገሪቱ ውስጥ እየተፈጠሩ ያሉ ግጭቶችን ዓይነትና መንስኤዎች በመለየት የአገሪቱ የህግ አከባበር ሥርዓት በተገቢው መንገድ እንዲመራ ለማድረግ ዓውደ ጥናቱ ተዘጋጅቷል፡፡ በዓውደ ጥናቱ የሁለት ቀናት ቆይታ በፎረንሲክ ሣይንስ 3 እና በህግ ማስከበር 7 በድምሩ 10 ጥናታዊ ጽሑፎች የቀረቡ ሲሆን ከ360 በላይ ተሳታፊዎች ታድመዋል፡፡ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ

Read more: የፎረንሲክ ሳይንስ ትምህርትን ለማስፋፋት ምሁራን ለዘርፉ ትኩረት መስጠት እንደሚገባቸው ተገለጸ

በነፃ የትምህርት ዕድል እና በፓርትነርሽፕ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ

Details
Wed, 09 January 2019 12:12 pm

በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ የትምህርት ዘርፍ አማካሪ ዳይሬክቶሬት ለዩኒቨርሲቲው መምህራን እና ተማሪዎች በውጪ አገር የትምህርት ዕድል አሰጣጥ፣ የቪዛ ሂደት፣ የመምህራን ልምድ ልውውጥ፣ በውጪ አገር ተቋማት የሥራ እድል ማመቻቸት እና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የልምድ ልውውጥ የውይይት መድረክ ከታኅሣሥ 12-13/2011 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ

Read more: በነፃ የትምህርት ዕድል እና በፓርትነርሽፕ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ

AMU to tie up with iTCSD to harness horticulture potential

Details
Fri, 04 January 2019 4:57 am

Arba Minch University, which was part of Innovative Technology Centre for Sustainable Development’s (iTCSD) stakeholders 1st meeting held at Adama Science and Technology University on 13th December, 2018, is expected to forge an alliance to exploit and promote potential of horticulture in Arba Minch. Click here to see the pictures

Read more: AMU to tie up with iTCSD to harness horticulture potential

Monitoring & Research Project: Chamo on cusp of catastrophe

Details
Thu, 03 January 2019 12:35 pm

Two significant Ethiopian Rift Valley Lakes, Abaya and Chamo that since 1984, had amazing ecological splendor replete with rich verdant locale that once teemed with flora & fauna and throbbing aquatic life is now completely divested of its buffer zone and potential food chain that gave way to loads of siltation, turbidity and rampant land use hurtling these lakes on the cusp of total catastrophe; is anybody listening?

Read more: Monitoring & Research Project: Chamo on cusp of catastrophe

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት

Details
Tue, 01 January 2019 5:58 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት 2011 የትምህርት ዘመን በሁለተኛው መንፈቀ አመት
በመደበኛ እና በሣምንት መጨረሻ መርሐ ግብር መስፈርቱን የሚያሟለ አዲስ አመልካቶችን ከዚህ በታች
በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ Click here to download the full information.

  1. Research Conference call for Paper Promotion
  2. የፕሮግራም በጀት ይዘት፣ አሠራርና አስተዳደር የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥልጠና ተሰጠ
  3. Research Conference call for Paper Promotion
  4. ‹‹እኔ አኝዋክ ነኝ፤ በአኝዋክነቴ እኮራለሁ፤ ነገር ግን አኝዋክነቴ ከሰውነቴ አይበልጠብኝም!!›› አቶ ኦባንግ ሜቶ

Page 370 of 523

  • 365
  • 366
  • 367
  • 368
  • 369
  • 370
  • 371
  • 372
  • 373
  • 374

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap