አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩትና "PELUM Ethiopia" ትብብር በተዘጋጀው 2ኛው አገራዊ የዘር እና የምግብ ዐውደ ርእይ ላይ የእንሰት ቴክኖሎጂ የዕውቀት ሽግግር በማድረግ እና የእንሰት ተጠቃሚ ማኀበረሰቦች የምግብ ሥርዓት እንዲሻሻል ላበረከተው የላቀ አስተዋጽዖ ታኅሣሥ 14/2017 ዓ.ም የዕውቅና የምስክር ወረቀትና የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶለታል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
የብሩህ ተስፋ ማዕከል!

ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን፡-

ድረ-ገጽ - https://www.amu.edu.et/

ቴሌግራም - https://t.me/arbaminch_university

ፌስቡክ - https://www.facebook.com/ArbaMinchUniversityccd/

ዩቲዩብ - https://www.youtube.com/channel/UCOO_nclhMo8M3r74OyPBlVA

የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት