በዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ሥራ ሂደት ላይ ለመወያየት በ01/4/2015 ዓ/ም ከጧቱ 02፡00 ሰዓት ጀምሮ በዋናው ግቢ አዲሱ ስብሰባ አዳራሽ እንድትገኙ ዩኒቨርሲቲው ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

 አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ