ማስታወቂያ
ዩኒቨርሲቲያችን የ2012 የትምህርት ዘመንን ለመጀመር ቅደመ ዝግጅቱን አጠናቆ አዲስና ነባር ተማሪዎች ለመቀበል ዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ሁላችሁም የዩኒቨርሲቲያችን መምህራን መስከረም 05/2012 ዓ/ም በየኢንስትቲዩቱ፣ ኮሌጆችና ትምህርት ቤቶች በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው በጥብቅ ያሳስባል፡፡
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ