- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አዲስ አበባ ከሚገኘው የዓለም ምግብና እርሻ ድርጅት (FAO) ጋር በመተባበር ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት፣ አዲስ አበባ ከሚገኘው የዓለም ምግብና እርሻ ድርጅት እንዲሁም ከዩኒቨርሲቲው ለተወጣጡ ምሁራንና የዘርፉ ባለሙያዎች በአነስተኛ መስኖ ምንነት፣ በመስኖ ልማት አስፈላጊነት፣ የአፍሪካ ሀገራት የመስኖ ልማት አፈፃፀም በዓለም ምግብና እርሻ ድርጅት ዕይታ እንዲሁም በአርባ ምንጭ ስለሚገኘው የሀሬ መስኖ ፕሮጀክትና የምርምር ሥራዎችን አስመልክቶ ስልጠና ሰጥተዋል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ::
Read more: በቴክኖሎጂ የታገዙ በቂ ምርምሮችን በማካሄድ በውሃ ሀብት አጠባበቅና መስኖ ልማት ጥሩ እምርታ ማምጣት እንደሚቻል ተገለፀ
- Details
A geological project between AMU’s University-Industry Linkage and Technology Transfer Directorate and South National, Nationalities and People’s Region has discovered a reserve of gem and industrial minerals like ruby, sapphire, chalcedony and emerald at Burji woreda in Segen People’s Zone.
Read more: ‘Gem & industrial minerals’ huge reserve discovered at Burji woreda’
- Details
AMU’s University-Industry Linkage and Technology Transfer Directorate has hosted Leather Industry Development Institute in a daylong meeting wherein both have agreed to collaborate on common grounds that will yield mutual benefits at Senate Hall on 2nd November, 2017. Click here to see the pictures.
Read more: AMU, LIDI join hands to collaborate on common grounds
- Details
የሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ት/ምህርት ክፍል አዲስ ገቢ ተማሪዎች አቀባበልና ‹‹የኢትዮጵያ ሜካኒካል ኢንጂነሮች፣ ተማሪዎችና መምህራን ማኅበር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ›› ምሥረታን አስመልክቶ ጥቅምት 30/2010 ዓ/ም የእንኳን ደስ አላችሁ ፕሮግራም አዘጋጅቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ::
- Details
The collaborative research program of Master students between Arba Minch University, ETH Zurich, Switzerland and KU Leuven, Belgium saw convergence of 52 students at Main Campus, for orientation to kick-start ‘field work’ that began from 7th to 18th November, 2017, at seven sites in Gamo Gafa zone; all three groups presented their specific proposals for the same. Click here to see the Pictures.
Read more: AMU, ETH Zurich, KU Leuven students’ research ‘field work’ begins