
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኢንተርፕርነርሺፕ ልማትና ማበልፀጊያ ማዕከል ዓለም አቀፍ የኢንተርፕርነርሽፕ ሣምንትን አስመልክቶ ኅዳር 09/2017 ዓ/ም ከሁሉም ካምፓስ ለተወጣጡ ተማሪዎች በሥራ፣ በስኬታማ ኢንተርፕርነር ምንነት፣ በቢዝነስ ሃሳብና ባሕርያት እንዲሁም በተያያዥ ርእሰ ጉዳዮች ላይ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ዓለም አቀፍ የኢንተርፕርነርሽፕ ሣምንት ለ11ኛ ዙር ከኅዳር 09-15/2017 ዓ/ም ሥልጠና በመስጠት፣ የቢዝነስ ሃሳብ ውድድር በማካሄድ እና በፓናል ውይይት የሚከበር ሲሆን በዩኒቨርሲቲው ለ3ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከደቡብ ኢትዮጵያ ዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ኢንተርኘራይዝ ጋር በመተባበር ሁለት የግድብና መስኖ አውታሮች ጥናትና ዲዛይን ሥራዎችን በማጠናቀቅ ከኅዳር 3-4/2017 ዓ.ም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የአዋጭነት ጥናት ሪፖርት ግምገማ አከናውኗል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሰገን እና የጨልቆ የግድብና መስኖ አውታሮች የአዋጭነት ጥናት ሪፖርት ግምገማ ተካሄደ

- Details
AMU hosted insightful Public Lectures on biomass burning & its impact on climate change and air quality and crafting a successful grant proposal on November 14, 2024 in AMU, Main Campus. Click here to see more photos.