
- Details
የ3ኛ ዓመት የፋርማሲ ተማሪ ለሆነችው ተማሪ ሜሮን ካፒታ ሕክምና በተለያዩ መንገዶች ያሰባሰበውን 416,927.45 ብር (አራት መቶ ዐሥራ ስድስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃያ ሰባት ብር ከ45 ሳንቲም) ድጋፍ ማድረጉን የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት ጥቅምት 01/2017 ዓ/ም አስታውቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት ለተማሪ ሜሮን ካፒታ ሕክምና ከአራት መቶ ሺህ ብር በላይ ድጋፍ ማድረጉን ገለጸ

- Details
Arba Minch University (AMU), hosted the Second International Enset Symposium under the theme "Towards Global Food and Nutrition Security" from October 11-12, 2024.Click here to see more photos.
Read more: AMU successfully hosted the 2nd International Enset Symposium

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያ እና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የምረቃ ሂደት በስኬት እንዲጠናቀቅና ሥራ እንዲጀምር ላደረጉ አካላት የምስጋናና ዕውቅና ሥነ ሥርዓት መስከረም 25/2017 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
PhD Position: Water Productivity in Practice (WaterPIP)-Knowledge and Action Network
Arba Minch Water Technology institute, Arba Minch University, in collaboration with the UNESCO-IHE, has launched a research project titled "Water Productivity in Practice (WaterPIP)-Knowledge and Action Network". We invite interested and high caliber candidates to apply for a PhD position related to this project.
- Details
በ2016 ዓ/ም በቅድመ-ምረቃ ከዩኒቨርሲቲው ለተመረቁ 5 ግለሰቦች ነፃ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት ዕድል ለመስጠት ተወስኗል፡፡ በመሆኑም ከዩኒቨርሲቲው በ2016 ትምህርት ዘመን በከፍተኛ ውጤት የተመረቃችሁ እና ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ዲግሪ መግቢያ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ሰርተፊኬት የያዛችሁ ተመራቂዎች በዕድሉ መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ከመስከረም 28 እስከ ጥቅምት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በሥራ ሰዓት የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ውጤት መረጃ እና የሀገር አቀፍ ሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት መግቢያ ፈተና ውጤት ሰርተፊኬት በመያዝ በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራርና አሉምናይ ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ቀርባችሁ እንድትመዘገቡ ዩኒቨርሲቲው ይገልፃል፡፡