
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን በአስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ እየሠራ ሲሆን ከሥራዎቹ አንዱ የሆነውን የተቋሙን ስትራቴጂክ ዕቅድ ክለሳ አከናውኖ ዛሬ ታኅሣሥ 23/2017 ዓ/ም በተከለሰው ረቂቅ ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ የውስጥ ግምገማ አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በሂሳብ ት/ክፍል በ‹‹Numerical Analysis›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ዘርይሁን ኢብራሂም የመመረቂያ ጽሑፍ ታኅሣሥ 23/2017 ዓ.ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉም አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቶ ጸድቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
Arba Minch, Ethiopia – Researchers at Arba Minch University's College of Agricultural Sciences have developed a groundbreaking dual-purpose liquid organic fertilizer that enhances soil health and boosts crop yields.Click here to see more photos
Read more: Arba Minch University Develops Dual-Purpose Liquid Organic Fertilizer

- Details
H.E Ambassador Dr. Ing. Seleshi Bekele will be giving a public lecture on Ethiopian Grand Renaissance Dam (GERD) on Saturday January 4, 2025, at 2:30 PM, in a new hall near the main gate at main campus. It's learnt that Dr. Birhanu Bulcha, a NASA scientist, Dr. Amir Aman, who just left WB director's post, and Eng Hizkyas, who used to be Aretospa Designer/Programmer, will grace the program.
All academic and research staff, undergraduate, Masters and PhD students and others interested are invited for this important meeting of high level experience sharing.
===============///==============///=============///===========
Schedule:
Time: - January 4, 2025, Saturday afternoon at 2:30 PM
Topic: Water, Power and Politics: Ethiopian Grand Renaissance Dam (GERD)
Venue: New Hall near Main Gate, Main Campus
=====///========///========///=======///========///=======///=====

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን በአስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ እየሠራ ሲሆን ከሥራዎቹ አንዱ የሆነውን የሴኔት መተዳደሪያ ደንብ (Senate Legislation) ክለሳ አከናውኖ ታኅሣሥ 22/2017 ዓ/ም በተከለሰው ረቂቅ ደንብ ላይ የውስጥ ግምገማ አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ