• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Events
    • SYMPOSIA
      • International Conference on Sustainable Water Resources Development
      • International Conference on Innovation and Challenges in Engineering and Technology
      • Science for Sustainable Development
      • Research for Development
      • Annual Research Review
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
newyearjpg-2017-3.jpeg
photo_2025-11-20_11-11-46.jpeg
previous arrow
next arrow

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Details
Mon, 03 September 2018 7:53 am

የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት ለ2011 የትምህርት ዘመን በመደበኛ እና በሣምንት መጨረሻ መርሐ ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቶችን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡

Click here to download the full information.

ዩኒቨርሲቲው ከምዕራብና ምሥራቅ ጉጂ ዞን ለተፈናቀሉ ወገኖች የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

Details
Wed, 08 August 2018 7:11 am

በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ጉጂ ዞን እና በደቡብ ክልል የጌዴኦ ዞን ህዝቦች መካከል በቅርቡ በተከሰተው ግጭት ሳቢያ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ተፈናቅለው በከፍተኛ ችግር ውስጥ መሆናቸው ይታወቃል፡፡  በመሆኑም ከዩኒቨርሲቲው  400 ፍራሾችና 2000 የመመገቢያ ሳህኖች እንዲሁም ከዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የተሰበሰቡ  የተለያዩ አልባሳትና ጫማዎች ድጋፍ ሐምሌ 22/2010 ዓ/ም ለተፈናቃዮቹ ተሰጥቷል፡፡

Read more: ዩኒቨርሲቲው ከምዕራብና ምሥራቅ ጉጂ ዞን ለተፈናቀሉ ወገኖች የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ

Details
Sat, 04 August 2018 6:37 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ ቀጥሎ በተገለፁት ክፍት የሥራ መደቦች መስፈርቱን የሚያሟሉ ተወዳዳሪዎችን  አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ Click here to download the vacancy announcement.

ማሳሰቢያ

Details
Mon, 30 July 2018 2:36 pm

አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የካቲት 17/2010 ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ መሠረት ለውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ያመለከታችሁ ተወዳዳሪዎችን የማጣራት ሥራ በማጠናቀቅ ለፅሑፍ ፈተና ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ በቀድሞው ማስታወቂያ 2.75 የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶችና 2.5 የመመረቂያ ነጥብ ለሴቶች ኑሯችሁ ለሌክቸራርነት እንዲሁም 2.5 እና ከዚያ በላይ ኑሯችሁ ለቴክኒካል አሲስታንትነት አመልክታችሁ ለፅሁፍ ፈተና ያልተጋበዛችሁ (Not Selected) የሆናችሁትን እንዳላችሁ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ በየዘርፉ የተጠቀሰውን አነስተኛ መስፈርት የምታሟሉ ሁሉ የፅሁፍ ፈተናውን ሐምሌ 26፣ 2010 ዓ/ም በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በመገኘት እንድትወስዱ ማሻሻያ የተደረገ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ማስታወቂያ

Details
Wed, 25 July 2018 2:31 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የካቲት 17/2010 ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ መሠረት ለውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ያመለከታችሁ  ተወዳዳሪዎችን የማጣራት ሥራ የተጠናቀቀ ስለሆነ ለፈተና ያለፋችሁ ተወዳዳሪዎች ለፅሑፍ ፈተና ሐምሌ 26፣ 2010 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እንድትገኙ ያሳስባል፡፡

  • Assistance Lecturer - WSEE
  • Lecturer - HWRE
  • Lecturer - WRIE
  • Lecturer - WSEE
  • Senior Technical Assistance-I HWRE-1
  • Senior Technical Assistance-I HWRE-2
  • Senior Technical Assistance-I WSEE
  1. ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
  2. በ2010 ዓ/ም ለተመረቁ የአካውንቲንግና ፋይናንስ ተማሪዎች በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት ደረጃዎች /IFRS/ ላይ ስልጠና ተሰጠ
  3. AMU’s outstanding Selamawit, wants to be Agribusiness start-up
  4. Arba Minch University holds 31st Convocation; 5,965 graduated

Page 403 of 548

  • 398
  • 399
  • 400
  • 401
  • 402
  • 403
  • 404
  • 405
  • 406
  • 407

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap