- Details
To carry out second phase of infrastructural development at Sawla Campus, AMU has inked agreement with two Addis Ababa-based firms – Bright Construction and United Construction at Senate Hall on 5th July, 2016. The project will incur over ETB 133 Millions and is expected to be completed in one year’s time frame. Click here to see the pictures.
Read more: AMU signs two construction agreements for Sawla Campus
- Details
Erstwhile Research Directorate Director, Dr Fantahun W/senbet, having AMU firmly placed on the cusp of marked breakthrough in this arena, has now been appointed Program Manager for VLIRUOS’ IUC-AMU projects in June 2016.
Read more: Dr Fantahun appointed VLIRUOS Program Manager in AMU
- Details
Institute of Technology’s Water Resource Research Centre has hosted 16th national symposium on ‘Sustainable Water Resource Development’ from 1-2 July, 2016, at New Hall, Main Campus.
Read more: AMU holds 16th meet on ‘Sustainable Water Resource Development’
- Details
With 3.98 CGPA, Belete Petros Kurubo has floored all top-scorers of Arba Minch University. A son of the farmer, unfazed by the glamour of life, takes refuge in God and attributes success to Him, parents and AMU teachers. He aspires to be a good teacher and share his expertise!
- Details
የ2008 ዓ.ም ክረምት የምዝገባ እና ትምህርት የሚጀምርበትን ቀን በተመለከተ፡-
1. የድህረ ምረቃ ነባር እና አዲስ ተማሪዎች መመዝገቢያ ቦታ በዋናው ካምፓስ ሐምሌ 15 እና 16
2. የቅድመ ምረቃ (የመጀመሪያ ዲግሪ) አዲስ ተማሪዎች መመዝገቢያ ቦታ በነጭ ሳር ካምፓስ ሐምሌ 4 እና 5
3. የቅድመ ምረቃ (የመጀመሪያ ዲግሪ) ነባር ተማሪዎች መመዝገቢያ ቦታ ትምህርት ክፍሎቻቸው በሚገኙበት ካምፓስ ሐምሌ 4 እና 5
4. የቅድመ ምረቃ (የመጀመሪያ ዲግሪ) አዲስ ተማሪዎች በቅጣት የምዝገባ ቀን ሐምሌ 6/2008 ዓ.ም ሲሆን ለድህረ ምረቃ ተማሪዎች በቅጣት የምዝገባ ሐምሌ 18/2008 ዓ.ም
5. የቅድመ ምረቃ (የመጀመሪያ ዲግሪ) ትምህርት የሚጀምርበት ቀን ሐምሌ 6/2008 ዓ.ም ሲሆን ለድህረ ምረቃ ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምርበት ቀን ሐምሌ 18/2008 ዓ.ም
ማሳሰቢያ፡ ከተገለጸው የጊዜ ገደብ ውጪ ዩኒቨርሲቲው ማንኛውንም ተማሪ እንደማያስተናግድ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት