ዩኒቨርሲቲው ለ6ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 140 የሕክምና ዶክተሮች ታኅሣሥ 11/2012 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 37ቱ ሴቶች መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር በአገሪቱ ለኅብረተሰቡ ጤና መሻሻል መንግሥት እያደረገ ለሚገኘው ርብርብ ስኬታማነት የተመራቂዎቹ አስተዋፅኦ ጉልህ በመሆኑ በተመረቁበት ዘርፍ በሙሉ አቅማቸው በማገልገል ለአገራችን ህዳሴ ትልቅ ሚና መጫወት እንደሚጠበቅባቸው ተናግረዋል፡፡ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Arba Minch University’s College of Medicine and Health Sciences rolled out its 6th batch of 140 Doctors of Medicine in a graduation ceremony held at New Auditorium, Main Campus, on 21st December, 2019. The hall reverberating with ethnic numbers was pulsating with cherished dreams of outgoing graduates who will be bearing the torch of AMU in different parts of the country strengthening healthcare sector. Click here to see the pictures