
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ በኮሌጁ ለተመደቡ የ2ኛ ዓመት ተማሪዎች የእንኳን ደኅና መጣችሁ አቀባበል እንዲሁም በ2013 ዓ/ም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የ3ኛ ዓመት ተማሪዎችና ከትግራይ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተመድበው በአንድ ሴሚስተር የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ከየት/ክፍሉ ሁለት ሁለት ተማሪዎች የሽልማት መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
‹‹የዜጎች ቀጥተኛ ሚና ለሁለንተናዊ ብልጽግና›› በሚል መሪ ቃል የምሁራን የውይይት መድረክ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሚያዝያ 8/2014 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹የዜጎች ቀጥተኛ ሚና ለሁለንተናዊ ብልጽግና›› በሚል መሪ ቃል የምሁራን ውይይት ተካሄደ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምርምር ዳይሬክቶሬት ከማኅበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ፣ ከቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ እንዲሁም ከስነ ትምህርትና ስነ ባህርይ ሳይንስ እና ከሕግ ት/ቤት ጋር በመተባበር 8ኛውን ሀገር አቀፍ ምርምር ለልማት አውደ ጥናት ከግንቦት 05-06/2014 ዓ/ም አካሂዷል፡፡

- Details
AMU-IUC ፕሮግራም ለሁለተኛ ዙር ላወጣው የ3ኛ ዲግሪ ትምህርት ዕድል አመልካች ሴት መምህራን ግንቦት 4/2014 ዓ/ም የማነቃቂያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡