- Details
ተቋማዊ ለውጥ ዳይሬክቶሬት በትምህርትና ቴክኖሎጂ ልማት ሰራዊት ግንባታ ዙሪያ ለአመራሩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና የካቲት 25/2008 ዓ/ም ከትምህርት ሚኒስቴር በመጡ ባለሙያዎች ሰጥቷል፡፡ Pictures.
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አሜሪከን ሀገር ከሚገኘው ኮርኔል ዩኒቨርሲቲ/Cornel University/፣ ከዓለም የምግብ ድርጅት/FAO/ እና ITOCA (Information Training and Outreach Centre for Africa) ጋር በመተባበር ከየካቲት 21-22/2008 ዓ/ም ለሁለት ቀናት የTEEAL-AGORA እና Information Skill Training የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ Click here to see the Pictures.
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ኮሌጅ በርቀትና በሳምንት መጨረሻ የትምህርት ፕሮግራሞች መስፈርቱን የሚያማሉ አመልካቾችን በአርባ ምንጭ ማዕከል ተቀብሎ ከዚህ በታች በተጠቀሱ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ በ2008 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር ላይ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
- Details
የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2008 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በመደበኛ ፕሮግራም በሁለተኛ ድግሪ መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቶችን በሁለተኛ ሴሚስተር ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡