• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

የእንሰት ምርት ሂደትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ የተጀመረው ሥራ አበረታች መሆኑን የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ገለጹ

Details
Fri, 04 June 2021 6:02 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ባዮቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የእንሰት ምርት ሂደትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ እየሠራ ያለው ሥራ አበረታችና ሊሰፋ የሚገባው መሆኑን የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ተናገሩ፡፡ በምክር ቤቱ የሰው ሀብትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በዩኒቨርሲቲውና በኢንስቲትዩቱ በኢኖቬቲቭ እንሰት ፕሮጀክት አማካኝነት እየተሠሩ ያሉ ሥራዎችን ከየካቲት 27-28/2013 ዓ/ም በመስክ በመገኘት ምልከታ አድርገዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የእንሰት ምርት ሂደትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ የተጀመረው ሥራ አበረታች መሆኑን የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ገለጹ

AMU to launch degree in translation & interpreting, meet on 2nd April

Details
Fri, 04 June 2021 6:01 am

Arba Minch University has inked a memorandum of understanding with Ministry of Culture and Tourism and Ministry of Science & Higher Education wherein Ethiopian government has chosen AMU to launch a degree program on Translation and Interpreting; and modalities in this regard will be hammered out in a conference to be convened at Gamo Zone Culture Hall, Secha, on 2nd April, 2021. Representatives from universities, policy makers and different stakeholders are expected to participate, informs Director of Institute of Culture and Language Research (ICLR), Dr Seid Ahmed Mohammad.

Read more: AMU to launch degree in translation & interpreting, meet on 2nd April

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሰላም ግንባታ ዙሪያ የመጀመሪያ ዙር ሥልጠና ሰጠ

Details
Fri, 04 June 2021 5:56 am

ዩኒቨርሲቲው ከጋሞ ዞን ሰላምና ፀጥታ ግንባታ መምሪያ ጋር በመተባበር ‹‹ሁሉ አቀፍ የማኅበረሰብ ተሳትፎ ለዘላቂ ሰላም›› በሚል መሪ ቃል በቁጫ ወረዳ ሰላም በር ከተማ የካቲት 24/2013 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር ሥልጠና ሰጥቷል፡፡

ሥልጠናው ‹‹ሁሉ አቀፍ ማኅበረሰብ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ›› እና ‹‹በሃይማኖቶች መካከል መቻቻልና መከባበር›› በሚሉ ይዘቶች ዙሪያ መሰጠቱን የጋሞ ዞን ሰላምና ፀጥታ መምሪያ የግጭት ዘላቂ መፍትሄ ሥራ ትግበራ ከፍተኛ ባለሙያና አሠልጣኝ አቶ መሰለ እንግዳ ተናግረዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሰላም ግንባታ ዙሪያ የመጀመሪያ ዙር ሥልጠና ሰጠ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኦቾሎኒ መፈልፈያ ማሽን አዘጋጅቶ ለአርሶ አደሩ ለሙከራ አቀረበ

Details
Thu, 03 June 2021 8:24 am

የዩኒቨርሲቲ-ኢንደስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት በእጅ የሚሠራ ቀላል የኦቾሎኒ መፈልፈያ ማሽን አዘጋጅቶ በጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ ኦቾሎኒ አምራች ለሆኑ አርሶ አደሮች ለሙከራ በማቅረብ አጠቃቀሙን አስመልክቶ የካቲት 24/2013 ዓ.ም በሰላምበር ከተማ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡   ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኦቾሎኒ መፈልፈያ ማሽን አዘጋጅቶ ለአርሶ አደሩ ለሙከራ አቀረበ

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሥራ አመራር ሥልጠናዊ ውይይት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Details
Thu, 03 June 2021 8:20 am

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ጋር ከየካቲት 30 - መጋቢት 2/2013 ዓ/ም ሥልጠናዊ ውይይት አካሂዷል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር በማድረግ ስለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከምሥረታው ጀምሮ አሁን እስካለበት የምርምር ዩኒቨርሲቲ ደረጃ ድረስ ያለውን አጠቃላይ ሂደት ገለጻ አድርገዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሥራ አመራር ሥልጠናዊ ውይይት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

  1. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 8ኛውን ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ግምገማ አካሄደ
  2. Trainer’s Training: Leaders told to follow MoSHE’s HE proclamation
  3. AMU organizes 8th Annual Research Review workshop
  4. የቤኔፊት ሪያላይዝ ፕሮግራም ውጤታማ ሥራዎችን ዩኒቨርሲቲዎችና ሌሎች የመንግሥት አካላት በራስ አቅም ማስቀጠል እንዳለባቸው ተጠቆመ

Page 297 of 513

  • 292
  • 293
  • 294
  • 295
  • 296
  • 297
  • 298
  • 299
  • 300
  • 301

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap