
- Details
አርባ ምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በአዲስ መልክ እየተከለሰ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው የሴኔት መተዳደሪያ ደንብ (Senate legislation) ረቂቅ ላይ ከኢንስቲትዩቱ መምህራን ጋር ታኅሣሥ 16/2017 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በዩኒቨርሲቲው የሴኔት መተዳደሪያ ደንብ (Senate legislation) ረቂቅ ላይ ውይይት አካሄደ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከሚገኙ የምርምር ማእከላት መካከል አንዱ የሆነው የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ምርምር ማእከል የወተትና ሥጋ ከብቶች፣ የእንቁላልና ሥጋ ዶሮዎች፣ የዓሣ እና የንብ ዝርያዎችን ማሻሻል፣ ማላመድ፣ ምርትና ምርታማነትን መጨመር እንዲሁም በእንስሳት ጤና እና የተመጣጠነ መኖ አዘገጃጀት ላይ ያተኮሩ ምርምሮችን እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ምርምር ማእከል ዝርያዎችን ለማሻሻልና ምርትና ምርታማነት ለመጨመር የሚያስችሉ ምርምሮችን እያከናወነ መሆኑን ገለጸ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በ“Mathematics” ትምህርት ክፍል በ“Numerical Analysis” ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ፈለቀ ሳቢር ታኅሣሥ 22/2017 ዓ/ም ከጠዋቱ ከ2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በአባያ ካምፓስ አዲሱ ማኔጅመንት ሕንጻ አዳራሽ ያቀርባል፡፡

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በ “Mathematics” ትምህርት ክፍል በ “Numerical Analysis” ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ዘርይሁን ኢብራሂም ታኅሣሥ 23/2017 ዓ/ም ከጠዋቱ ከ2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በአባያ ካምፓስ አዲሱ ማኔጅመንት ሕንጻ አዳራሽ ያቀርባል፡፡