
- Details
Arba Minch University, in partnership with Vita/RTI Ethiopia, is offering four small-scale research grants for MSc students in 2017 E.C. as part of the Gamo Stove Project. This initiative aims to improve access to improved cookstoves (Mirt Injera and Efoye stoves) in rural Gamo through a Community-Led Total Approach.
Read more: RE-ADVERTISEMENT CALL FOR PROPOSAL FOR THE YEAR 2017 E.C

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ በ ‹‹Geography and Environmental Studies›› ትምህርት ክፍል በ ‹‹Environment and Natural Resource Management›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ እጩ ዶ/ር ጀምበር በክረ ኅዳር 21/ 2017 ዓ/ም ከ ጠዋቱ ከ2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በጫሞ ካምፓስ በሚገኘው የ ‹‹GIS Lab›› ውስጥ ያቀርባል፡፡

- Details
‹‹Huawei Technologies›› ኩባንያ በ ‹‹Huawei ICT Competition 2024/25›› ዙሪያ ለአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተማሪዎች ገለጻ ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በ ‹‹Huawei ICT Competition 2024/2025›› ዙሪያ ለቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተማሪዎች ገለጻ ተሰጠ

- Details
Arba Minch University (AMU) marked the 11th Global Entrepreneurship Week from November 18-22, 2024, under the theme "Ensuring Institutional Autonomy through Being an Entrepreneurial University." The week-long event featured a series of activities designed to inspire entrepreneurial thinking and foster innovation among students and faculty members. Click here to see more photos.
Read more: AMU Celebrates 11th Global Entrepreneurship Week with a Focus on Institutional Autonomy

- Details
የዩኒቨርሲቲው ሥራ ፈጠራ ልማትና ማበልጸጊያ ማዕከል 11ኛውን ዓለም አቀፍ የኢንተርፕርነርሽፕ ሣምንት ከኅዳር 9/2017 ዓ/ም ጀምሮ በዩኒቨርሲቲ ደረጃ ለሦስተኛ ጊዜ በሥልጠና፣ በቢዝነስ ሃሳብ ውድድርና በሌሎች መርሃ ግብሮች ሲያከብር የቆየ ሲሆን ኅዳር 13/2017 ዓ/ም በፓናል ውይይት የመዝጊያ ፕሮግራሙን አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡