• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ትምህርት ዘመን ቅድመ- ምረቃ ተመራቂዎች፡-

Details
Tue, 08 October 2024 5:23 pm

በ2016 ዓ/ም በቅድመ-ምረቃ  ከዩኒቨርሲቲው ለተመረቁ  5 ግለሰቦች ነፃ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት ዕድል  ለመስጠት ተወስኗል፡፡ በመሆኑም ከዩኒቨርሲቲው በ2016 ትምህርት ዘመን በከፍተኛ  ውጤት የተመረቃችሁ እና  ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ዲግሪ መግቢያ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ሰርተፊኬት የያዛችሁ ተመራቂዎች በዕድሉ መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን  ከመስከረም 28 እስከ ጥቅምት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በሥራ ሰዓት የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ውጤት መረጃ እና የሀገር አቀፍ  ሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት መግቢያ ፈተና ውጤት ሰርተፊኬት በመያዝ በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራርና  አሉምናይ ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ቀርባችሁ እንድትመዘገቡ ዩኒቨርሲቲው ይገልፃል፡፡

ማስታወቂያ ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች

Details
Tue, 08 October 2024 8:16 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹e-SHEን›› አስመልክቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ ያዘጋጀ በመሆኑ ከሥር በተቀመጠው የጊዜ ሠሌዳ መሠረት በየካምፓሶቻችሁ በመገኘት እንድትከታተሉ እናስታውቃለን፡፡
በዕለቱ ክላስ አይኖርም! ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ማስታወቂያ ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞና የአሁን ማኅበረሰብ አባላት በሙሉ

Details
Fri, 04 October 2024 12:12 pm

የ3ኛ ዓመት የፋርማሲ ተማሪ የሆነችው ተማሪ ሜሮን ካፒታ ዋልጬ ባጋጠማት የኩላሊት ሕመም በሕክምና እየተረዳች ቢሆንም ጉዳዩ ከአቅም በላይ በመሆኑ ወደ ውጭ ሀገር (ሕንድ) ተልካ የኩላሊት ንቅለ ተከላ  እንዲደረግላት በሐኪሞች ተወስኗል፡፡

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞና የአሁን ማኅበረሰብ አባላት በሙሉ

AMU-IUC Project Equips PhD Students with Cutting-Edge Drone Camera Technology, Matrice 300 RTK, for Advanced Research

Details
Wed, 02 October 2024 12:40 pm

Arba Minch University/AMU/ - Institutional University Cooperation /IUC/ project, has recently trained its PhD students and other AMU staff on the usage of a highly versatile drone camera system to enhance research capabilities across various fields from September 15-21, 2024. The advanced drone camera technology, one of the IUC’s second phase outreach program, aims to equip researchers with cutting-edge tools for conducting sophisticated, data-driven researches in agriculture, environmental conservation, and water quality assessment. Click here to see more photos.

Read more: AMU-IUC Project Equips PhD Students with Cutting-Edge Drone Camera Technology, Matrice 300 RTK,...

የፎረንሲክ ምርመራ ማዕከል ሥራ ማስጀመሪያ መርሃ - ግብር ተካሄደ

Details
Wed, 02 October 2024 8:23 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በዕውቀትና ቴክኖሎጂ የተደገፈ የፍትሕ ሥርዓት ለማስፈን የሚረዳ የፎረንሲክ ምርመራ ማዕከልን የሥራ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር መስከረም 13/2017 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የፎረንሲክ ምርመራ ማዕከል ሥራ ማስጀመሪያ መርሃ - ግብር ተካሄደ

  1. AMU-IUC Joint Steering Committee Assesses Project Advancements; Calls for Greater Outreach
  2. ለሁለት መቶ አካል ጉዳተኛ፣ ወላጅ አልባና አቅመ ደካማ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ
  3. የሐዘን መግለጫ
  4. ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Page 63 of 513

  • 58
  • 59
  • 60
  • 61
  • 62
  • 63
  • 64
  • 65
  • 66
  • 67

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap