
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተሠራው የሕጻናት ማቆያ ማዕከል የምረቃና ሥራ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ኅዳር 20/2017 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ልማት ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በሥሩ ከሚገኙ አዲስና ነባር ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር ኅዳር 20/2017 ዓ/ም ውይይት ያካሄደ ሲሆን በዕለቱ የ2017 ዓ/ም ዕቅድ የውል ስምምነትም ከሥራ አስፈጻሚዎቹ ጋር ተፈራርሟል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በሥሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጋር ተወያየ

- Details
የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ማስትሪች የተሰኘ የኔዝርላንድ ዩኒቨርሲቲ በጎ ፈቃደኛ ተማሪዎች ባሰባሰቡት ገንዘብ በጫሞ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ ለሚገኘው የልዩ ፍላጎት ት/ቤት እድሳትና የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ኅዳር 17/2016 ዓ.ም አድርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በጫሞ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ ለሚገኘው ልዩ ፍላጎት ት/ቤት እድሳትና የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ
- Details
Project title: Reducing land degradation through and for sustainable rural land use in the South Ethiopia Rift Valley
Post details
Institution: Arba Minch University-Inter University Cooperation (AMU-IUC) Sub-project 4
Required Number of PhD candidates to be supported: 2 (two)
About Sub-project 4 (SP4)
Read more: Call for Applications: Funding Opportunities to support AMU enrolled PhD Students

- Details
Arba Minch University, in partnership with Vita/RTI Ethiopia, is offering four small-scale research grants for MSc students in 2017 E.C. as part of the Gamo Stove Project. This initiative aims to improve access to improved cookstoves (Mirt Injera and Efoye stoves) in rural Gamo through a Community-Led Total Approach.
Read more: RE-ADVERTISEMENT CALL FOR PROPOSAL FOR THE YEAR 2017 E.C