
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኤሌክትሪካልና ሜካኒካል ምኅንድስና ፋከልቲዎች ‹‹SNV-SEFFA›› ከተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ሙዝን አድርቆ ለምግብነት መጠቀም በሚያስችል በፀሐይ ኃይል የሚሠራ ቴክኖሎጂ ላይ ግንቦት 21/2016 ዓ/ም ዐውደ ጥናት አካሂደዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ሙዝን አድርቆ ለምግብነት መጠቀም የሚያስችል ቴክኖሎጂ ላይ ዐውደ ጥናት ተካሄደ

- Details
The Ministry of Innovation and Technology (MInT) organized a consultation and awareness raising forum on building a conducive environment for entrepreneurship by facilitating innovation and technology transfer activities at Arba Minch University/AMU/. Click here to see more photos.
Read more: MInT Held Consultation Forum on Institutional Capacity Building at AMU

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የጋራ ኮርሶች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በዋናው ግቢ ለሚገኙ የሪሜዲያል ተማሪዎች ኦንላይን ፈተና አሰጣጥን አስመልክቶ ግንቦት 29/2016 ዓ/ም ገለጻ አድርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡