
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መረጃ እና መገናኛ ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት በሥሩ ለሚገኙ ከሁሉም ካምፓሶች ለተወጣጡ አዲስ ባለሙያዎች ከነሐሴ 19/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት የቆየ የቢሮ ማሽኖች እና ሌሎች ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ጥገና ላይ ያተኮረ የአቅም ማሻሻያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የቢሮ ማሽኖች እና ሌሎች ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ጥገና ላይ ያተኮረ የአቅም ማሻሻያ ሥልጠና ተሰጠ

- Details
Arba Minch University (AMU) hosted a significant three-day event of staff introduction and RUNRES project phase II progress update on September 1st-3rd, 2025 to formally introduce its project team members to development partners from the Swiss Embassy and the Swiss Agency for Development and Cooperation (SDC). Click here to see more photos.
Read more: AMU-RUNRES Project Hosts Staff Introduction and Phase II Progress Update Event

- Details
ዶ/ር ስምዖን ሽብሩ ከአባታቸው አቶ ሽብሩ ጨጨ እና ከእናታቸው ወ/ሮ አምኔ ጎሌ በቀደሞው ጋሞ አውራጃ በኦቾሎ ቀበሌ ግንቦት 29/1960 ዓ/ም ተወለዱ፡፡ ዶ/ር ስምዖን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በላንቴ 1ኛ ደረጃና መለስተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት፣ የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተከታትለዋል፡፡ ዶ/ር ስምዖን የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በባዮሎጂ የትምህርት መስክ ሐምሌ 3/1984 ዓ/ም፣ የማስተርስ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ሐምሌ 2/1991 ዓ/ም እንዲሁም የ3ኛ ዲግሪያቸውን ቤልጂየም ሀገር ከሚገኘው አንተወርፕ ዩኒቨርሲቲ እ.አ.አ የካቲት 25/2016 በ ‹‹Terrestrial Ecology›› የትምህርት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
Arba Minch University (AMU), through its Institutional University Cooperation (AMU-IUC) Transversal Institutional Strengthening Project (TISP7), successfully conducted a week-long PhD Training on Gender Inclusivity and Essential Research Skills from August 25–30, 2025. The training brought together 24 PhD candidates from leading Ethiopian universities, including Arba Minch, Addis Ababa, Jimma, Mekele, Ambo, Hawassa, and Gondar. The program aimed to strengthen participants’ research capacity while promoting gender- and diversity-sensitive practices in academia. Click here to see more photos.
Read more: AMU-IUC TISP7 Concludes PhD Training on Gender Inclusivity and Research Skills