• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

‹‹የምኅንድስናና ቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ለዘላቂ ልማት እና ተግዳሮቶች›› በሚል ርዕስ 3ኛው ዙር ሀገር አቀፍ ዓውደ ጥናት ተካሄደ

Details
Tue, 07 June 2022 7:52 am

‹‹የምኅንድስናና ቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ለዘላቂ ልማት እና ተግዳሮቶች/3rd National Conference on Innovation and Challenges in Engineering and Technology for Sustainable Development›› በሚል ርዕስ 3ኛው ዙር ሀገር አቀፍ ዓውደ ጥናት ከግንቦት 26 - 27/2014 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ‹‹የምኅንድስናና ቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ለዘላቂ ልማት እና ተግዳሮቶች›› በሚል ርዕስ 3ኛው ዙር ሀገር አቀፍ ዓውደ ጥናት ተካሄደ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ባለድርሻ ተቋማት አመራሮች ጋር በዘላቂ የቴክኖሎጂ ዘርፍ የትብብር ሥራዎች (Collaboration) ዙሪያ ውይይት አደረገ

Details
Mon, 06 June 2022 8:22 am

በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት ከፌዴራል፣ ከክልልና ከዞኑ ከመጡ ባለድርሻ ተቋማት አመራሮችና ከፍተኛ ባለሙያዎች፣ ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች እና ተመራማሪዎች ጋር ዘላቂ የትብብር ግንኙነት ሥራዎችን አብሮ መሥራት በሚቻልበት ሁኔታ የጋራ ውይይት በቱሪስት ሆቴል ግንቦት 25/2014 ዓ.ም ተደርጓል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ባለድርሻ ተቋማት አመራሮች ጋር በዘላቂ የቴክኖሎጂ ዘርፍ የትብብር ሥራዎች (Collaboration) ዙሪያ ውይይት አደረገ

የኮምፒውቲንግ እና ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ ፋከልቲ የምርምር ንድፈ ሃሳብ ግምገማ አካሄደ

Details
Mon, 06 June 2022 7:52 am

የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የኮምፒውቲንግ እና የሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ ፋከልቲ የ3ኛ ዲግሪ ተማሪና የመዳ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህር አስቻለው አረጋ ‹‹Cloud-Enabled Smart and Green Healthcare Information Service Model›› በሚል ርዕስ በጤና ተቋማት ላይ ያሉ አገልግሎቶችን ለማዘመን ያቀረቡት የምርምር ንድፈ ሃሳብ ግንቦት 23/2014 ዓ/ም ተገምግሟል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የኮምፒውቲንግ እና ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ ፋከልቲ የምርምር ንድፈ ሃሳብ ግምገማ አካሄደ

የእንሰት ቴክኖሎጂዎችን በጋሞ ደጋማ አካባቢዎች ለማዳረስ ፕሮጀክት ተቀርጾ እየተሠራ ነው

Details
Fri, 03 June 2022 2:47 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት የእንሰት ምርትና ምርታማነትን እንዲሁም የማብላላት ሂደትን የሚያሻሽሉ ቴክኖሎጂዎችን በጋሞ ዞን ደጋማ አካባቢዎች በሚገኙ 4 ወረዳዎች ለሚኖሩ እንሰት አብቃይ አርሶ አደሮች ለማዳረስ 2.3 ሚሊየን ብር የተመደበለት ፕሮጀክት ቀርጾ እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡

Read more: የእንሰት ቴክኖሎጂዎችን በጋሞ ደጋማ አካባቢዎች ለማዳረስ ፕሮጀክት ተቀርጾ እየተሠራ ነው

በደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥና አገልጋይነት ዙሪያ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 03 June 2022 2:24 pm

በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂና ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች አዘጋጅነት በኢንስቲትዩቶቹ የተለያዩ ሥራ ክፍሎች ለሚሠሩ ባለሙያዎች ከግንቦት 18-23/2014 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ 

Read more: በደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥና አገልጋይነት ዙሪያ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ

  1. ‹‹የኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ለዘላቂ ልማት እና ተግዳሮቶች›› በሚል ርዕስ 3ኛው ዙር ሀገር አቀፍ ዓውደ ጥናት ሊካሄድ ነው
  2. በውሃ ንጽሕና አጠባበቅና በፍሳሽ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
  3. ለአዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ
  4. ለነጭ ሳር ካምፓስና ዋናው ግቢ አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች አቀባበል ተደረገ

Page 231 of 513

  • 226
  • 227
  • 228
  • 229
  • 230
  • 231
  • 232
  • 233
  • 234
  • 235

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap