• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
photo_2026-01-22_14-02-17.jpeg
previous arrow
next arrow

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራን በሙሉ

Details
Mon, 05 December 2022 5:56 am

በዩኒቨርሲቲው መምህራን ማኅበር ጥሪና ሰብሳቢነት በ24/3/2015 ዓ/ም በተካሄደው ስብሰባ በወጣው አቋም መግለጫ የተላለፈውን የመማር ማስተማር ሥራ የማቆምን ሃሳብ ዩኒቨርሲቲው የማያውቀው በመሆኑ ሁሉም መምህር እንደተለመደው በመደበኛ ክፍለ ጊዜው መሠረት መማር ማስተማር ሥራው ላይ እንዲገኝ ዩኒቨርሲቲው ይገልጻል፡፡

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራን በሙሉ

17ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሐረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዩኒቨርሲቲው ተከበረ

Details
Sat, 03 December 2022 10:41 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹ኀብረ-ብሔራዊ አንድነት ለዘላቂ ሠላም›› በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን 17ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን ኅዳር 23/2015 ዓ/ም በፓናል ውይይት አክብሯል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: 17ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሐረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዩኒቨርሲቲው ተከበረ

 የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማኅበረሰብ ጉድኝት ንድፈ ሃሳብ ግምገማ ተካሄደ

Details
Thu, 01 December 2022 10:13 am

በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማኅበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት የቀረቡ 5 ንድፈ ሃሳቦች የኢንስቲትዩቱ  ተመራማሪዎችና መምህራን በተገኙበት ኅዳር 19/2015 ዓ.ም ተገምግመዋል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more:  የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማኅበረሰብ ጉድኝት ንድፈ ሃሳብ ግምገማ ተካሄደ

የ"CAF" "D" License" የእግር ኳስ አሠልጣኝነት ሥልጠና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ነው

Details
Wed, 30 November 2022 9:54 am

የ"CAF" "D" License" የእግር ኳስ አሠልጣኝነት ሥልጠና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት አካዳሚና ከደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር ከደቡብ ክልል ለተወጣጡ በሥራ ላይ ላሉ አሠልጣኞች የአሠልጣኝነት ሥልጠና ከኅዳር 20 - 29/2015 ዓ.ም እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የ"CAF" "D" License" የእግር ኳስ አሠልጣኝነት ሥልጠና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ነው

ዓለም ዓቀፍ የነጭ ሪባን ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

Details
Wed, 30 November 2022 9:21 am

ዓለም አቀፍ የነጭ ሪባን ቀን “ሴቷን አከብራለሁ! ጥቃቷንም እከላከላለሁ!”  በሚል መሪ ቃል ከሳውላን ካምፓስ ውጪ ባሉ በዩኒቨርሲቲው 5 ካምፓሶች ኅዳር 19/2015 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል፡፡ በዓሉም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ለ31ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ዓለም ዓቀፍ የነጭ ሪባን ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

  1. "የሳኒቴሽን ዘዴና የቴክኖሎጂ ምርጫዎች" በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጠ
  2. የዓለም የሥራ ዕድል ፈጠራ ሳምንት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመጀመሪያ ጊዜ በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
  3. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኢንደስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክቶሬት የቴክኖሎጂ ሽግግር ንድፈ ሃሳቦች ግምገማ አካሄደ
  4. በሂሳብ መዝገብ አያያዝ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Page 234 of 552

  • 229
  • 230
  • 231
  • 232
  • 233
  • 234
  • 235
  • 236
  • 237
  • 238

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap