• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በሲቪል ምህንድስና ሥር እየተሰጡ ባሉ የ2ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች አፈፃፀም ሂደት ላይ ውይይት አካሄደ

Details
Mon, 09 December 2019 6:47 am

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን /ERA/ ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በአገሪቱ ውስጥ ከሚገኙ 7 ዩኒቨርሲቲዎች ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች ከተወጣጡ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በሲቪል ምህንድስና ሥር እየተሰጡ ባሉ የ2ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች አፈፃፀም ሂደት ላይ ኅዳር 19/2012 ዓ/ም በኃይሌ ሪዞርት ውይይት አካሂዷል፡፡Click here to see the pictures

Read more: የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በሲቪል ምህንድስና ሥር እየተሰጡ ባሉ የ2ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች አፈፃፀም ሂደት ላይ ውይይት አካሄደ

ዩኒቨርሲቲው ሲያስተናግድ የቆየው ዓለም አቀፍ የመስክ ኮርስ በስኬት ተጠናቀቀ

Details
Thu, 05 December 2019 12:06 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከቤልጂየሙ ʻKU Leuvenʼ፣ ከሲውዘርላንዱ ʻETH Zurichʼ እንዲሁም ከኬንያው ʻEldoretʼ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ‹‹ምርምርን መሠረት ያደረገ ትምህርት ለዘላቂ የገጠር ልማት›› በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ የመስክ ኮርስ ከኅዳር 8/2012 ዓ/ም ጀምሮ ለ15 ቀናት አስተናግዷል፡፡
በመስክ ኮርሱ  30 ተማሪዎችና 6 አማካሪዎች ከአ/ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ 21 ተማሪዎችና 8 ፕሮፌሰሮች ከቤልጂየሙ ʻKU-Leuvenʼ፣ 15 ተማሪዎችና 3 ፕሮፌሰሮች ከሲውዘርላንዱ ʻETH-Zurichʼ እንዲሁም 4 ፕሮፌሰሮች ከኬንያው ʻEldoretʼ ዩኒቨርሲቲ ተሳትፈዋል፡፡Click here to see the pictures

Read more: ዩኒቨርሲቲው ሲያስተናግድ የቆየው ዓለም አቀፍ የመስክ ኮርስ በስኬት ተጠናቀቀ

ዩኒቨርሲቲው ለቁጫ ወረዳ ሴት ሞዴል አርሶ አደሮች ዘመናዊ የወተት መናጫ ቴክኖሎጂ አሸጋገረ

Details
Thu, 05 December 2019 12:02 pm

ዩኒቨርሲቲው በቁጫ ወረዳ ከፍተኛ የወተት አምራች ከሆኑ 3 ቀበሌያት ለተወጣጡ 18 ሴት ሞዴል አርሶ አደሮች ጥቅምት 29/2012 ዓ/ም ዘመናዊ የወተት መናጫ አጠቃቀም ስልጠና በመስጠት ቴክኖሎጂውን አሽጋግሯል፡፡Click here to see the pictures

Read more: ዩኒቨርሲቲው ለቁጫ ወረዳ ሴት ሞዴል አርሶ አደሮች ዘመናዊ የወተት መናጫ ቴክኖሎጂ አሸጋገረ

ዩኒቨርሲቲው ለሠላም በር ኮንስትራክሽንና ኢንደስትሪያል ኮሌጅ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

Details
Thu, 05 December 2019 11:53 am

የሠላም በር ኮንስትራክሽንና ኢንደስትሪያል ኮሌጅ ለትምህርት ግብዓት የሚሆን የቁሳቁስ ድጋፍ እንዲደረግለት በጠየቀው መሠረት ጥቅምት 28/2012 ዓ/ም ዩኒቨርሲቲው ሦስት መቶ ሃምሳ ሺህ ብር የሚገመት የኮምፒዩተር፣ የጥቁር ሠሌዳና የወንበር ድጋፍ አድርጓል፡፡Click here to see the pictures

Read more: ዩኒቨርሲቲው ለሠላም በር ኮንስትራክሽንና ኢንደስትሪያል ኮሌጅ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

Arba Minch University ties up with WTIN; slew of benefits to follow

Details
Mon, 02 December 2019 12:10 pm

Arba Minch University inked agreement with Ethiopian branch of New York-based World Trade and Investment Network (WTIN) that’s assures multiple corresponding benefits for the university. This 5-year pact was signed by University President, Dr Damtew Darza and WTIN Country Director, Mr Tewodros Afrisson, at former’s office on 28th November, 2019..Click here to see the pictures

Read more: Arba Minch University ties up with WTIN; slew of benefits to follow

  1. AMU likely to sign big-ticket project worth € 1.7 Million with MSM
  2. ከኤልጎ ተፋሰስ ብቻ በየዓመቱ 3.3 ሚሊየን ቶን ደለል አፈር ወደ ጫሞ ሐይቅ እንደሚገባ በጥናት ተረጋገጠ
  3. አዲስ ለተቀጠሩ መምህራን የማስተማር ክሂሎት ስልጠና ተሰጠ
  4. ዩኒቨርሲቲው ለ 7 መምህራን የተባባሪ ፕሮፈሰርነት አካዳሚክ ማዕረግ ሰጠ

Page 337 of 513

  • 332
  • 333
  • 334
  • 335
  • 336
  • 337
  • 338
  • 339
  • 340
  • 341

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap