• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

6th batch of Doctors of Medicine graduation on 21st December

Details
Wed, 18 December 2019 11:54 am

Arba Minch University’s College of Medicine and Health Sciences will be rolling out its 6th batch of 140 Doctors of Medicine in a graduation ceremony to be held at New Auditorium, Main Campus, on 21st December, 2019, from 8.30 am onwards. Click here to see pictures

Read more: 6th batch of Doctors of Medicine graduation on 21st December

ዩኒቨርሲቲው 140 የሕክምና ዶክተሮችን ሊያስመርቅ ነው

Details
Wed, 18 December 2019 11:51 am

ዩኒቨርሲቲው 6ኛውን ዙር የሕክምና ዶክተሮችን ታኅሣሥ 11/2012 ዓ/ም በዋናው ግቢ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በደማቅ ሁኔታ ያስመርቃል፡፡

በዕለቱ 140 የሕክምና ዶክተሮችን የሚያስመርቅ ሲሆን ከእነዚህም መካከል 37ቱ ሴቶች መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥና የዩኒቨርሲቲው የአስተዳደር ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ይናገር ደሴ እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮችና ተጋባዥ እንግዶች ይገኙበታል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Read more: ዩኒቨርሲቲው 140 የሕክምና ዶክተሮችን ሊያስመርቅ ነው

Project on use of ICT tools: Training, integration in the offing

Details
Tue, 17 December 2019 1:23 pm

Institutional Enhancement Directorate Director, Dr Tesfaye Habtemariam, Principle Investigator of Grand Project - ‘Improving Quality of Teaching English Language through ICT tools,’ sharing progress of his ongoing endeavor, informed, in the 1st phase of survey, 30 teachers from three schools were found lacking ICT skills, that drove them to devise training for these individuals to acquire needed skills.

Read more: Project on use of ICT tools: Training, integration in the offing

ሲቪል ምኅንድስና ፋካልቲ የሶፍትዌር ሥልጠና ሰጠ

Details
Tue, 17 December 2019 6:36 am

በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የሲቪል ምኅንድስና ፋካልቲ በሥሩ ለሚገኙ መምህራንና ተማሪዎች ለኮንስትራክሸን ኢንዱስትሪ ጠቃሚ በሆኑ አዳዲስ ሶፍትዌሮች ዙሪያ ከጥቅምት 22 - ኅዳር 20/2012 ዓ/ም ለ5 ተከታታይ ቅዳሜ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ በሥልጠናው ላይ መምህራንን ጨምሮ ከ150 በላይ የቅድመ ምረቃና የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች የተሳተፉ ሲሆን በወቅቱ ጉልህ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላትና ሠልጣኞች የምስክር ወረቀት ተበርክቷል፡፡ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Read more: ሲቪል ምኅንድስና ፋካልቲ የሶፍትዌር ሥልጠና ሰጠ

ዩኒቨርሲቲው 31ኛውን ዓለም አቀፍ የኤች አይ ቪ/ኤድስ ቀን በችግኝ ተከላ አከበረ

Details
Mon, 16 December 2019 4:03 pm

31ኛውን ዓለም አቀፍ የኤች አይ ቪ/ኤድስ ቀን ምክንያት በማድረግ ‹‹ማኅበረሰቡ የለውጥ ኃይል ነዉ››፤ ‹‹ችግኞችን እንትከል፤ እንንከባከብ›› በሚል መሪ ቃል በአርባ ምጭ ከተማ ከኅብረት ለልማት ትማህርት ቤት እስከ አባያ ካምፓስ ድረስ ባለው አስፋልት መንገድ ግራና ቀኝ የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ኅዳር 22/2012 ዓ.ም የችግኝ ተከላ አካሂዷል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Read more: ዩኒቨርሲቲው 31ኛውን ዓለም አቀፍ የኤች አይ ቪ/ኤድስ ቀን በችግኝ ተከላ አከበረ

  1. የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በሲቪል ምህንድስና ሥር እየተሰጡ ባሉ የ2ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች አፈፃፀም ሂደት ላይ ውይይት አካሄደ
  2. ዩኒቨርሲቲው ሲያስተናግድ የቆየው ዓለም አቀፍ የመስክ ኮርስ በስኬት ተጠናቀቀ
  3. ዩኒቨርሲቲው ለቁጫ ወረዳ ሴት ሞዴል አርሶ አደሮች ዘመናዊ የወተት መናጫ ቴክኖሎጂ አሸጋገረ
  4. ዩኒቨርሲቲው ለሠላም በር ኮንስትራክሽንና ኢንደስትሪያል ኮሌጅ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

Page 336 of 513

  • 331
  • 332
  • 333
  • 334
  • 335
  • 336
  • 337
  • 338
  • 339
  • 340

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap