• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • International Enset Symposium
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
    • Mathematical Workshop and Research School
      • 3MC-PIMS-SIMONS Summer School 2026
      • AWMLOA-2026
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
Final Ensent3 call.jpg
mmm.jpg
previous arrow
next arrow

ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

Details
Thu, 07 March 2024 5:13 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ለ113ኛ በሀገራችን ለ48ኛ ጊዜ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ‹‹ሴቶችን እናብቃ፤ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ›› በሚል መሪ ቃል የካቲት 27/2016 ዓ/ም አክብሯል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

የዕጩ ዶ/ር ወንድምአገኘሁ ስምዖን የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Details
Thu, 07 March 2024 4:40 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በሒሳብ ት/ክፍል በ‹‹Numerical Analysis›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ወንድምአገኘሁ ስምዖን የካቲት 26/2016 ዓ/ም የምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት አቅርቧል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉም አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላት በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የዕጩ ዶ/ር ወንድምአገኘሁ ስምዖን የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

በልማታዊ ቡድን ሥልጠና ፕሮግራም (DTTP) የተከናወኑ የማኅበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶችን ለማኅበረሰቡ የማስተላለፍ መርሃ ግብር ተካሄደ

Details
Wed, 06 March 2024 12:29 pm

በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የኅብረተሰብ ጤና ትምህርት የ2ኛ ዲግሪ ተማሪዎች የልማታዊ ቡድን ሥልጠና ፕሮግራም (DTTP) በአርባ ምንጭ ከተማ ውስጥ በመናኸሪያ ግቢ የተከናወኑ የንጹሕ መጠጥ ውኃ መስመር ዝርጋታና የመንገደኞች ጊዜያዊ ማረፊያ እንዲሁም በሴቻ ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ግቢ የተገነባው አነስተኛ ለHIV/AIDS ተጋላጭ ለሆኑ የማኅበረሰብ ክፍሎች የቅድመ መከላከያና ማማከሪያ አገልግሎት መስጫ ማዕከል የዩኒቨርሲቲው አመራሮችና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የካቲት 23/2016 ዓ/ም ለማኅበረሰቡ የማስተላለፍ መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በልማታዊ ቡድን ሥልጠና ፕሮግራም (DTTP) የተከናወኑ የማኅበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶችን ለማኅበረሰቡ የማስተላለፍ መርሃ ግብር ተካሄደ

የዐድዋ ድልን በማስመልከት 2ኛው ዓመታዊ የብዕር ጥበብ መርሃ ግብር በዩኒቨርሲቲው ተካሄደ

Details
Wed, 06 March 2024 12:18 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኢንፎክን የመጻሕፍትና መረጃ ማዕከል የብዕር ጥበብ በተሰኘ ዓመታዊ የሥነ ጽሑፍ ቀን የተለያዩ ደራሲያንና ገጣሚያን በተገኙበት የካቲት 24/2016 ዓ/ም በተለያዩ ሥነ ጽሑፎች፣ ተውኔቶች፣ ወጎችና መነባንቦች የዐድዋን ድል ዘክሯል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የዐድዋ ድልን በማስመልከት 2ኛው ዓመታዊ የብዕር ጥበብ መርሃ ግብር በዩኒቨርሲቲው ተካሄደ

128ኛው የዐድዋ ድል በዓል በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

Details
Tue, 05 March 2024 9:23 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር ‹‹ዝክረ ዐድዋ ድል ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታና ሰላም›› በሚል ርእስ 128ኛውን የዐድዋ ድል በዓል የካቲት 23/2016 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አክብሯል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: 128ኛው የዐድዋ ድል በዓል በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

  1. እንሰትን የምሥራቅ አፍሪካ የምግብ ዋስትና መፍትሔ ለማድረግ የሚያስችል የትብብር ፕሮጀክት ተግባራዊ እየተደረገ ነው
  2. ከእንሰት ቃጫ እሴት የተጨመረባቸው ቁሳቁሶችን ማምረት የሚያስችል ሥልጠና ተሰጠ
  3. በ‹‹Artificial Intelligence (AI)›› እና ‹‹Large Language Models(LLMs)›› ዙሪያ ሴሚናር ተካሄደ
  4. የዕጩ ዶ/ር ወንድማገኘሁ ስምዖን የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ጽሑፍ

Page 162 of 573

  • 157
  • 158
  • 159
  • 160
  • 161
  • 162
  • 163
  • 164
  • 165
  • 166

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap
  • Map