• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

የፋሲካ በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ

Details
Thu, 13 April 2023 10:29 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ  ለዩኒቨርሲቲውና ለመላው የሀገራችን የክርስትና እምነት ተከታዮች  እንኳን ለብርሃነ ትንሣዔው በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላም፣ የጤናና የደስታ እንዲሆን  ከወዲሁ መልካም ምኞቱን  ይገልፃል!!

መልካም የፋሲካ በዓል! ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የፋሲካ በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ

ለዳራማሎ  ወረዳ ወጣት አደረጃጀት፣ ኢንተርፕራይዝ አካላትና አመራሮች በሥራ ፈጠራ አመለካከትና አመራርነት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Thu, 13 April 2023 9:58 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ ጉድ/ማስ/ጽ/ቤት ከጋሞ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር በዳራማሎ ወረዳ ለዋጫ ከተማ ወጣት አደረጃጀት፣ ኢንተርፕራይዝ አካላትና ከመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ለተወጣጡ አካላት በአመራርነት፣ በሥራ ፈጠራ አመለካከትና የስኬታማ ሥራ ፈጣሪዎች መለያ ባህሪያት ዙሪያ ያተኮረ ሥልጠና ሚያዝያ 03/2015 ዓ.ም ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ለዳራማሎ  ወረዳ ወጣት አደረጃጀት፣ ኢንተርፕራይዝ አካላትና አመራሮች በሥራ ፈጠራ አመለካከትና አመራርነት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

የእንሰት አጠውልግ በሽታ ስርጭትን ለመቀነስ የሚያስችል ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ተግባራዊ እየተደረገ ነው

Details
Thu, 13 April 2023 8:11 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የብዝኃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል የእንሰት አጠውልግ በሽታ ስርጭትን ለመቀነስና ከበሽታው የጸዱ የእንሰት ዝርያዎችን አባዝቶ የማሰራጨት ተግባራትን የሚያከናውን ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ቀርጾ በጋሞና ጎፋ ዞኖች በሚገኙ አምስት ወረዳዎች ተግባራዊ እያደረገ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የእንሰት አጠውልግ በሽታ ስርጭትን ለመቀነስ የሚያስችል ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ተግባራዊ እየተደረገ ነው

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያውን ዘመናዊ የእንሰት መፋቂያና ማብላያ ማዕከል በዶርዜ አቋቋመ

Details
Wed, 12 April 2023 8:31 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የመጀመሪያውን የእንሰት መፋቂያ፣ መቁረጫ፣ መፍጫና መጭመቂያ ማዕከል በጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶርዜ ሆሎኦ ቀበሌ አቋቁሟል፡፡ በዚህም የአካባቢው እንሰት አብቃይ ሴት አርሶ አደሮች እንሰት ወደ ማዕከሉ በማምጣት በቴክኖሎጂው በመገልገል ተጠቃሚ እየሆኑ ይገኛል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያውን ዘመናዊ የእንሰት መፋቂያና ማብላያ ማዕከል በዶርዜ አቋቋመ

‹‹የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አሠራር፣ የሚዲያ አተገባበርና ንቃት›› በሚል ርዕስ ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 11 April 2023 2:24 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ማዕከል ‹‹የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አሠራር፣ የሚዲያ አተገባበርና ንቃት›› በሚል ርዕስ ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች መጋቢት 30/2015 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ‹‹የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አሠራር፣ የሚዲያ አተገባበርና ንቃት›› በሚል ርዕስ ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ

  1. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ለ2ኛ ዓመት ተማሪዎች የአቀባበልና የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የ3ኛ እና የ4ኛ ዓመት ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት መርሃ ግብር አካሄደ
  2. የዕጩ ዶ/ር ጌታቸው አብርሃም የፒ ኤች ዲ (PhD) መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ
  3. Guest Seminar Presentation 2023
  4. የጫልቆ ግድብና መካከለኛ የመስኖ ጥናትና ዲዛይን ንድፍ ሪፖርት ግምገማ በዩኒቨርሲቲው ተካሄደ

Page 164 of 513

  • 159
  • 160
  • 161
  • 162
  • 163
  • 164
  • 165
  • 166
  • 167
  • 168

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap