- Details
Arba Minch University (AMU) in collaboration with British Council hosted Ethiopian English Language Professionals’ Association/EELPA/ - South Chapter launching event in AMU on 23rd December, 2023. Click here to see more photos.
- Details
የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ምሩቃን ማኅበር ጋር በመተባበር እንግሊዝ ሀገር ከሚገኘው ‹‹MCGee Group›› በመጡ የግንባታ ዘርፍ ነባር ባለሙያዎች አማካኝነት ለቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መምህራን፣ ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ለሚማሩ ተማሪዎች፣ ተመራማሪዎችና በዩኒቨርሲቲው ማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል በግንባታ ዘርፍ ለሚሠሩ ባለሙያዎች ‹‹Risk Management for Construction Projects - A practical Insight›› በሚል ርእስ ከታኅሣሥ 11-12/2016 ዓ/ም ወርክሾፕ አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር የሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በአግሮፕሮሰሲንግ ዘርፍ ለተሰማሩ አነስተኛና መካከለኛ ኢንደስትሪ አንቀሳቃሾች በምግብ ደኅንነት አስተዳደር ሥርዓት (FSMS:ISO 22000፡2018) ዙሪያ ታኅሣሥ 08/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
የዩኒቨርሲቲው የግብርና ሳይንስ ኮሌጅ በጋሞ ዞን ገረሴ ዙሪያ ወረዳ የእንስሳት መኖ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ እና የአፈር ለምነትን መጠበቅ ላይ የሚሠራ የምርምር ሜጋ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ታኅሣሥ 09/2016 ዓ/ም በገረሴ ከተማ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በገረሴ ዙሪያ ወረዳ የ1.6 ሚሊዮን ብር የምርምር ሜጋ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ
- Details
Embassy of Canada in Ethiopia in collaboration with Arba Minch University hosted a day-long informative session on higher education opportunities in Canada for AMU academic staff and students on December 12, 2023. Click here to see more photos.
Read more: Canadian Embassy Briefs on Free Higher Education Opportunities in Canada






