
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ከጋሞ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጋር በመተባበር በገጠር መሬት አዋጅና ይርጋ ዙሪያ በጋሞ ዞን፣ በዞኑ ወረዳዎች እና ከተማ አስተዳደሮች ለሚገኙ የፍርድ ቤት ፕሬዝደንቶችና ዳኞች መጋቢት 09/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶ ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በገጠር መሬት አዋጅና ይርጋ ዙሪያ ለፍርድ ቤት ፕሬዝደንቶችና ዳኞች ሥልጠና ሰጠ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ማኅ/ጉድ/ማስ/ጽ/ቤት ለ3 አቅመ ደካማ እናቶች ነፃ የማሕፀን ውልቃት ቀዶ ጥገና ሕክምና አገልግሎት በገረሴ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በኮሌጁ የማሕፀንና ፅንስ ስፔሻሊስት ሐኪሞችና መምህራን መጋቢት 7/2015 ዓ/ም እንዲሰጥ አድርጓል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በገረሴ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ነፃ የማሕፀን ውልቃት ቀዶ ጥገና ሕክምና አገልግሎት ተሰጠ
- Details
አርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል በዓይነቱ ልዩ የሆነ ነጻ የዓይን ምርመራና የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ሕክምና (Cataract Surgery) አገልግሎት ከአሜሪካ በሚመጡ ከፍተኛ ልምድ ባላቸው የዓይን ስፔሻሊስት ሐኪሞች ጋር በመተባበር ከመጋቢት 25 - 30/2015 ዓ/ም ድረስ በሆስፒታሉ ይሰጣል፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ለአዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች ከመጋቢት 01-02/2015 ዓ/ም የሕይወት ክሂሎት/Life Skill/ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የ2015 ዓ/ም አንደኛ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ መጋቢት 02/2015 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት የ2015 ዓ/ም አንደኛ መንፈቀ ዓመት የወላጅ ጉባኤ ተካሄደ