• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
EngShalekaGirmaMuluneh.jpeg
previous arrow
next arrow

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና ተማሪዎች በሙሉ

Details
Sat, 10 December 2022 1:19 pm

የዩኒቨርሲቲው አመራር አካላትና መምህራን በቀን 01/4/2015 ዓ/ም ሰፊ ውይይት ካካሄዱ በኋላ ከሰኞ (ታኅሣሥ 03/2015 ዓ/ም) ጀምሮ የመማር ማስተማር ሥራውን በተሟላ ደረጃ ለመቀጠል ከስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡ በመሆኑም ሁሉም መምህራን እና ተማሪዎች በትምህርት ክፍለ ጊዜያችሁ መሠረት በመማር ማስተማር ሥራው ላይ እንድትገኙ ዩኒቨርሲቲው ከአደራ ጭምር ይገልጻል፡፡

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና ተማሪዎች በሙሉ

ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

Details
Fri, 09 December 2022 1:00 pm

በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ በሀገራችን ለ18ኛ ጊዜ የተከበረው ዓለም ዓቀፍ የፀረ-ሙስና  ቀን  በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ9ኛ ጊዜ ‹‹ሙስናን መታገል በተግባር!››  በሚል መሪ ቃል ከኅዳር 26-27/2015 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል፡፡ በፕሮግራሙም የዩኒቨርሲቲውን ቅጥር ግቢ ከማጽዳት ጀምሮ የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር፣ ዕለቱን አስመልክቶ የተለያዩ ሰነዶች፣ ግጥሞችና መነባንቦች ቀርበዋል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

Call for Course Training Applications

Details
Fri, 09 December 2022 10:51 am

Training Course Announcement

Integrated Decision Support System (IDSS)

February 13-17, 2023, Arba Minch University, Arba Minch, Ethiopia

Read more: Call for Course Training Applications

በሥራ  ላይ   ላሉ   የአርባ  ምንጭ   ዩኒቨርሲቲ  መምህራን  በሙሉ

Details
Fri, 09 December 2022 9:53 am

ከቀን 26/3/2015 ዓ/ም ጀምሮ  በዩኒቨርሲቲው  የመማር  ማስተማር  ሥራ  በተሟላ  ሁኔታ  እየተከናወነ አለመሆኑ ይታወቃል፡፡  በዚህም  ምክንያት የዓመቱ  የትምህርት ጊዜ እየባከነ በመሆኑ ጉዳዩን  አስመልክቶ በየደረጃው  ካሉ የዩኒቨርሲቲው አመራር አካላት ጋር በተደረጉ ውይይቶች በዩኒቨርሲቲው  የመማር ማስተማር ሥራው እየተከናወነ የመምህራን ጥያቄዎችን  ከሚመለከታቸው  አካላት  ጋር  በመሆን  ማስቀጠል  እንደሚቻል  ታምኖበታል፡፡  ስለሆነም ከ30/3/2015 ዓ/ም ጀምሮ  ሁሉም  በሥራ  ላይ  ያላችሁ  (በትምህርት ላይ ያልሆናችሁ)  መምህራን   በመደበኛ  ሥራችሁ  ላይ እንድትገኙ  ዩኒቨርሲቲው  ያሳስባል፡፡

Read more: በሥራ  ላይ   ላሉ   የአርባ  ምንጭ   ዩኒቨርሲቲ  መምህራን  በሙሉ

በሥራ ላይ ላሉ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መ/ራን በሙሉ

Details
Fri, 09 December 2022 9:49 am

በዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ሥራ ሂደት ላይ ለመወያየት በ01/4/2015 ዓ/ም ከጧቱ 02፡00 ሰዓት ጀምሮ በዋናው ግቢ አዲሱ ስብሰባ አዳራሽ እንድትገኙ ዩኒቨርሲቲው ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

Read more: በሥራ ላይ ላሉ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መ/ራን በሙሉ

  1. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሞሪንጋ ነርሰሪ ሳይት /Moringa Nursery Site/ ተጎበኘ
  2. ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር አሽከርካሪዎች የማነቃቂያ ሥልጠና ተሰጠ
  3. የሐዘን መግለጫ
  4. NORHED-SENUPH II Project holds a three-day Scientific Meeting

Page 230 of 550

  • 225
  • 226
  • 227
  • 228
  • 229
  • 230
  • 231
  • 232
  • 233
  • 234

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap