• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Events
    • SYMPOSIA
      • International Conference on Sustainable Water Resources Development
      • International Conference on Innovation and Challenges in Engineering and Technology
      • Science for Sustainable Development
      • Research for Development
      • Annual Research Review
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
newyearjpg-2017-3.jpeg
photo_2025-11-20_11-11-46.jpeg
previous arrow
next arrow

ለተመራቂ ተማሪዎች የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 23 September 2022 8:49 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ለሁሉም ካምፓሶች ለተመራቂ ተማሪዎች ወደ ሥራ ዓለም ሲገቡ ሊገጥሟቸው የሚችሉ የብልሹ አሠራር ችግሮችን የመከላከል ግንዛቤን ለማዳበር ከመስከረም 5-6/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለተመራቂ ተማሪዎች የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪና በ2ኛ ዲግሪ መርሃ ግብር ያሠለጠናቸውን የ35ኛ ባች ተማሪዎች ለ2ኛ ጊዜ አስመረቀ

Details
Fri, 23 September 2022 7:07 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያና በ2ኛ ዲግሪ መርሃ ግብሮች በመደበኛ፣ በማታ፣ በክረምት፣ በሳምንት መጨረሻ እና በተከታታይና ርቀት መርሃ ግብሮች ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ የ35ኛው ባች 2ኛ ዙር  1,200 ተማሪዎችን መስከረም 12/2015 ዓ/ም አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 84ቱ በሕክምና ዶክትሬት ዲግሪ የተመረቁ ሲሆን ከአጠቃላይ ምሩቃንም 387ቱ ሴቶች ናቸው፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪና በ2ኛ ዲግሪ መርሃ ግብር ያሠለጠናቸውን የ35ኛ ባች ተማሪዎች ለ2ኛ ጊዜ አስመረቀ

Accepted List of Applicants

Details
Thu, 22 September 2022 2:10 pm

Accounting Finance

Agricultural Sciences - Horticulture Post Harvest Management

Agricultural Scieneces - PhD Masters

Read more: Accepted List of Applicants

የሥነ ትምህርትና ሥነ ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት የ2ኛ ዲግሪ መርሃ ግብር የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ አካሄደ

Details
Wed, 21 September 2022 9:32 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ትምህርትና ሥነ ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት በሦስት የ2ኛ ዲግሪ የትምህርት መርሃ ግብሮች ላይ መስከረም 04/2015 ዓ/ም የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የሥነ ትምህርትና ሥነ ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት የ2ኛ ዲግሪ መርሃ ግብር የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ አካሄደ

የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በጤና ኢንፎርማቲክስ የ2ኛ ዲግሪ መርሃ ግብር ሊከፍት ነው

Details
Mon, 19 September 2022 12:00 pm


የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በኅብረተሰብ ጤና አጠባበቅ መስክ በጤና ኢንፎርማቲክስ የ2ኛ ዲግሪ መርሃ ግብር ለመክፈት መስከረም 6/2015 ዓ/ም የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ 

Read more: የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በጤና ኢንፎርማቲክስ የ2ኛ ዲግሪ መርሃ ግብር ሊከፍት ነው

  1. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ በመደበኛ መርሃ ግብር ያሠለጠናቸውን የ35ኛ ባች ተማሪዎች ለ2ኛ ጊዜ ሊያስመርቅ ነው
  2. በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የ2ኛና 3ኛ ዲግሪ ሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ ተካሄደ
  3. ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ35ኛ ባች 2ኛ ዙር መደበኛ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ
  4. Expression of Condolences

Page 239 of 545

  • 234
  • 235
  • 236
  • 237
  • 238
  • 239
  • 240
  • 241
  • 242
  • 243

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap