• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
photo_2026-01-22_14-02-17.jpeg
photo_2026-02-26_10-34-33.jpeg
amuworkshop.jpg
previous arrow
next arrow

የመውጫ ፈተና አሰጣጥን አስመልክቶ ከተማሪዎች ፓርላማ አባላት ጋር ውይይት ተካሄደ

Details
Fri, 23 December 2022 3:25 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአምስቱ ካምፓስ ተማሪዎች ፓርላማ አባላት ጋር የመውጫ ፈተና አሰጣጥ መመሪያ አተገባበርን በተመለከተ ታኅሣሥ 6/2015 ዓ/ም ገለጻና ውይይት አካሂዷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የመውጫ ፈተና አሰጣጥን አስመልክቶ ከተማሪዎች ፓርላማ አባላት ጋር ውይይት ተካሄደ

ለሳውላ ካምፓስ ተማሪዎች በፆታዊ ጥቃትና ትንኮሳ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 20 December 2022 2:05 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ፆታዊ ጥቃትንና ትንኮሳን አስመልክቶ ለሳውላ ካምፓስ ተማሪዎች ታኅሣሥ 8/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለሳውላ ካምፓስ ተማሪዎች በፆታዊ ጥቃትና ትንኮሳ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝደንት የተላለፈ መልዕክት

Details
Mon, 19 December 2022 2:13 pm

በድጋሚ የዩኒቨርሲቲያችን ፕሬዝደንት ሆነው ስለተመረጡ እንኳን ደስ አልዎት!!

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከቀዳሚ ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች ዋናኛውና ከተወዳዳሪዎች መኃል እንደሚገኝም ገሀድ ነው። ይህ ታላቅ ተቋም፣ የገዘፈ ስሙ እንዲቀጥል፣ ከታሪኩ የተቆራኘው የናኘ ዝናው አብሮት እንዲከርም፣ ዩኒቨርሲቲውን የሚመራው አካል ሚና ወሳኝነት አለው። በተለይም ደግሞ በትምህርት ዘርፉ የሚደረገውን ሪፎርም ከፍፃሜ ለማድረስ፣ ሪፎርሙንም የሚመጥን ምላሽ ለመስጠት መሪው የአውራ ድርሻ ይኖረዋል።

Read more: ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝደንት የተላለፈ መልዕክት

ዓለም አቀፍ የነጭ ሪባን ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ ተከበረ

Details
Mon, 19 December 2022 12:59 pm

ዓለም አቀፍ የነጭ ሪባን ቀን ‹‹ሴቷን አከብራለሁ! ጥቃቷንም እከላከላለሁ!›› በሚል መሪ ቃል ታኅሣሥ 7/2015 ዓ/ም በሳውላ ካምፓስ ተከብሯል፡፡ በዓሉ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ31ኛ በሀገራች ለ17ኛ ጊዜ ሲከበር ቆይቷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ዓለም አቀፍ የነጭ ሪባን ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ ተከበረ

ለአርባ  ምንጭ  ዩኒቨርሲቲ  አመራር  አካላት፣ መምህራን፣ ተመራማሪዎች፣ የአስተዳደር  ሠራተኞች፣ ተማሪዎች እና  የቀድሞ  ተማሪዎች በሙሉ ከአምዩ ፕሬዝደንት የተላለፈ መልዕክት

Details
Fri, 16 December 2022 9:35 am

አርባ  ምንጭ ዩኒቨርሲቲን  ለ2ኛ ዙር በፕሬዝደንትነት ለማገልገል በመሾሜ ከፍ ያለ ደስታ የተሰማኝ መሆኑን በታላቅ አከብሮት እየገለጽኩኝ ዩኒቨርሲቲው ለአካባቢውና ለሀገራችን ዕድገት ከከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተልዕኮዎች አኳያ  የሚጠበቅበትን በላቀ ደረጃ እንዲያበረክት እንዲሁም የዩኒቨርሲቲውን ደረጃና ዝና ከፍ ለማድረግ ሁላችንም ተቀናጅተንና ተባብረን እንሥራ፡፡

Read more: ለአርባ  ምንጭ  ዩኒቨርሲቲ  አመራር  አካላት፣ መምህራን፣ ተመራማሪዎች፣ የአስተዳደር  ሠራተኞች፣ ተማሪዎች እና  የቀድሞ  ተማሪዎች በሙሉ ከአምዩ...

  1. ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ሆነው በድጋሚ ተሾሙ
  2. በጾታዊ ጥቃትና ትንኮሳ መከላከል ላይ ውይይት ተካሄደ
  3. በጫሞ ሐይቅ ዙሪያ ሀካቶን (Hackathon) ተካሄደ
  4. በአፍሪካ ስፖርት ኮንፌዴሬሽን አዘጋጅነት በዩኒቨርሲቲው ሲሰጥ የነበረው የእግር ኳስ አሠልጣኞች ሥልጠና ተጠናቀቀ

Page 239 of 560

  • 234
  • 235
  • 236
  • 237
  • 238
  • 239
  • 240
  • 241
  • 242
  • 243

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap