• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና በክላስተሩ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ተቋማት የጋራ ፎረም ውይይት ተካሄደ

Details
Wed, 23 March 2022 7:35 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና በክላስተሩ የሚገኙ ቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ተቋማት ቀጠናዊ ትስስር ፎረም በዳሰሳ ጥናት የተገኙ ውጤቶች፣ የፎረሙ የ2013 ዓ/ም አፈፃፀም ክለሳና የ2014 ዓ/ም ዕቅድ ላይ የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት የካቲት 26/2014 ዓ.ም በጊዶሌ ከተማ ውይይት አካሂዷል፡፡

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና በክላስተሩ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ተቋማት የጋራ ፎረም ውይይት ተካሄደ

ለፕላን መምሪያ እና ለግብርናና ገጠር ልማት ሠራተኞች በ‹‹GIS›› ሶፍዌር ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 22 March 2022 8:49 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከደራሼ ወረዳ ፕላንና ልማት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በወረዳው ለሚገኙ እንዲሁም ከቡርጂና አሌ ልዩ ወረዳዎች ለተወጣጡ 22 የፕላን መምሪያ እና የግብርናና ገጠር ልማት ሠራተኞች ከመጋቢት 8-10/2014 ዓ/ም ለሦስት ቀናት በGIS ሶፍትዌር ዙሪያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለፕላን መምሪያ እና ለግብርናና ገጠር ልማት ሠራተኞች በ‹‹GIS›› ሶፍዌር ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

‹‹ወጣትነት፣ ህልምና ሀገራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተዘጋጀ

Details
Sun, 20 March 2022 12:38 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሰቲ የምር/ማኅ/አገ/ም/ፕ/ጽ/ቤት ከ‹‹አገልግል የተፈጥሮ ልማትና ጥበቃ የበጎ አድራጎት ማኅበር›› ጋር በመተባበር ‹‹ወጣትነት፣ ህልምና ሀገራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ከመጋቢት 5-6/2014 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ‹‹ወጣትነት፣ ህልምና ሀገራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተዘጋጀ

ለግብርና ምርምር ባለሙያዎች የሚትዎሮሎጂ መረጃ ትንተናና ቪዢዋላይዜሽን ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 18 March 2022 8:00 am

 የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከአርባ ምንጭ ግብርና ምርምር ማዕከል ጋር በመተባበር ከማዕከሉ ለተወጣጡ የምርምር ባለሙያዎች ከየካቲት 30 - መጋቢት 03/2014 ዓ/ም የሚትዎሮሎጂ መረጃ ትንተናና ቪዢዋላይዜሽን (Meteorological Data Analysis & Visualization) ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለግብርና ምርምር ባለሙያዎች የሚትዎሮሎጂ መረጃ ትንተናና ቪዢዋላይዜሽን ሥልጠና ተሰጠ

ለጤና ባለሙያዎችና ሐኪሞች በ ‹‹Clinical Preceptorship›› ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 18 March 2022 7:46 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከ12 ሆስፒታሎች ለተወጣጡ የጤና ባለሙያዎችና ሐኪሞች በ ‹‹Clinical Preceptorship›› ዙሪያ ከመጋቢት 5-7/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለጤና ባለሙያዎችና ሐኪሞች በ ‹‹Clinical Preceptorship›› ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

  1. በማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ አዲስ የሚከፈቱ የቅድመና ድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ውጫዊ የሥርዓተ ትምህርት ግምገማ ተካሄደ
  2. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 9ኛውን ዓመታዊ የምርምር ግምገማ ወርክሾፕ አካሄደ
  3. በዕቅድ አዘገጃጀት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
  4. በቅርቡ የሚከፈተውን የሶሻል አንትሮፖሎጂ የ3ኛ ዲግሪ ፕሮግራም አስመልክቶ ውይይት ተደረገ

Page 245 of 513

  • 240
  • 241
  • 242
  • 243
  • 244
  • 245
  • 246
  • 247
  • 248
  • 249

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap