
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር የቅድመ-ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም መደበኛ እና ኢ-መደበኛ መርሃ-ግብር ተማሪዎች የ2018 ትምህርት ዘመን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ እሁድ መስከረም 4 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ምዝገባ ሰኞ እና ማክሰኞ መስከረም 5 እና 6 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ትምህርት መጀመሪያ ረቡዕ መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
Read more: የተማሪዎች የመግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ - ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር እና አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ፤

- Details
Along with the grand celebration of the Great Ethiopian Renaissance Dam (GERD) Completion, Arba Minch University (AMU), Institute of Foreign Affairs and Ethiopian Space Science and Geospatial Institute collaboratively co-organize the workshop entitled: “The Grand Renaissance Dam: A Decade of Struggle, Lessons, and a New Horizon” at AMU.
- Date: September 6, 2025
- Venue: Arba Minch University, Main Campus Click here to see more photos.
Read more: A Call to Workshop on the Celebration of Renaissance Week at AMU