• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

በሀገር አቀፍ ደረጃ የቆዳ ስር ፈንገስ/Mycetoma/ በሽታ ጫናና ስርጭትን ለማወቅ የሚያስችል የትብብር ምርምር ፕሮጀክት ሥራ ተጀመረ

Details
Mon, 11 November 2024 1:55 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ ሐሩራማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከባሕር ዳር እና መቐለ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ‹‹Drugs for Neglected Diseases initiative (DNDi)›› ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ተቋም በተገኘ 167 ሺህ የአሜሪካን ዶላር በጀት በሀገር አቀፍ ደረጃ የቆዳ ስር ፈንገስ/Mycetoma/ በሽታን ጫናና ስርጭት ለማወቅ የሚያስችል የትብብር ምርምር ፕሮጀክት እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በሀገር አቀፍ ደረጃ የቆዳ ስር ፈንገስ/Mycetoma/ በሽታ ጫናና ስርጭትን ለማወቅ የሚያስችል የትብብር ምርምር ፕሮጀክት ሥራ ተጀመረ

የድኅረ ምረቃ ት/ቤት ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ገለጻ ሰጠ

Details
Mon, 11 November 2024 1:42 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድኅረ ምረቃ ት/ቤት በ2017 ዓ.ም በተለያዩ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ለጀመሩ አዲስ ገቢ ተማሪዎች የትምህርት ቤቱን ሕግ፣ ደንብና አጠቃላይ የተቋሙን ነባራዊ ሁኔታ አስመልክቶ ጥቅምት 29/2017 ዓ.ም ገለጻ ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የድኅረ ምረቃ ት/ቤት ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ገለጻ ሰጠ

በ2017 የትምህርት ዘመን አዲስ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ እና በ2016 ትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም በመከታተል የማለፊያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

Details
Mon, 11 November 2024 6:08 am

በ2017 የትምህርት ዘመን አዲስ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ እና በ2016 ትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመከታተል የማለፊያ ውጤት ላስመዘገባችሁ የቅድመ-ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ቅበላ ቅዳሜና እሁድ ህዳር 7 እና 8 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ምዝገባ ሰኞ እና ማክሰኞ ኅዳር 9 እና 10 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ትምህርት የሚጀምረው ረቡዕ ኀዳር 11 ቀን 2017 ዓ.ም እንዲሆን ተወስኗል፡፡

Read more: በ2017 የትምህርት ዘመን አዲስ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ እና በ2016 ትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም በመከታተል...

Dr. Addisu Receives Prestigious ‘Outstanding Presentation Award’ at ICGEB CRP Awardees Meeting in Cape Town

Details
Fri, 08 November 2024 7:34 am

Dr. Addisu Fekadu, an esteemed researcher from Arba Minch University, has been honored with the ‘Outstanding Presentation Award’ at the recent ICGEB CRP Awardees Meeting held in Cape Town from November 5-7, 2024. Presented by ICGEB Director General Dr. Lawrence Banks, this prestigious award recognizes Dr. Addisu's exceptional research contributions, distinguishing him among a group of accomplished international scholars.Click here to see more photos

Read more: Dr. Addisu Receives Prestigious ‘Outstanding Presentation Award’ at ICGEB CRP Awardees Meeting in...

AMU, UK CGHR hold Meeting; Grant Proposal Document Reviewed

Details
Thu, 07 November 2024 1:33 pm

Arba Minch University (AMU) along with UK Center for Global Health Research (CGHR) held a two day Consultative meeting on grant proposal review from 31st October to 1st November, 2024. Click here to see more photos.

Read more: AMU, UK CGHR hold Meeting; Grant Proposal Document Reviewed

  1. ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ
  2. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹Student Science›› የተሰኘ ጽንሰ ሃሳብ ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን አሳወቀ
  3. Arba Minch University English Language Club Sign-up Form for Instructors, Masters Students and PhD Candidates
  4. Vacancy Announcement for the Coordinator Position

Page 55 of 513

  • 50
  • 51
  • 52
  • 53
  • 54
  • 55
  • 56
  • 57
  • 58
  • 59

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap