
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ ሐሩራማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከባሕር ዳር እና መቐለ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ‹‹Drugs for Neglected Diseases initiative (DNDi)›› ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ተቋም በተገኘ 167 ሺህ የአሜሪካን ዶላር በጀት በሀገር አቀፍ ደረጃ የቆዳ ስር ፈንገስ/Mycetoma/ በሽታን ጫናና ስርጭት ለማወቅ የሚያስችል የትብብር ምርምር ፕሮጀክት እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በሀገር አቀፍ ደረጃ የቆዳ ስር ፈንገስ/Mycetoma/ በሽታ ጫናና ስርጭትን ለማወቅ የሚያስችል የትብብር ምርምር ፕሮጀክት ሥራ ተጀመረ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድኅረ ምረቃ ት/ቤት በ2017 ዓ.ም በተለያዩ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ለጀመሩ አዲስ ገቢ ተማሪዎች የትምህርት ቤቱን ሕግ፣ ደንብና አጠቃላይ የተቋሙን ነባራዊ ሁኔታ አስመልክቶ ጥቅምት 29/2017 ዓ.ም ገለጻ ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
በ2017 የትምህርት ዘመን አዲስ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ እና በ2016 ትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመከታተል የማለፊያ ውጤት ላስመዘገባችሁ የቅድመ-ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ቅበላ ቅዳሜና እሁድ ህዳር 7 እና 8 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ምዝገባ ሰኞ እና ማክሰኞ ኅዳር 9 እና 10 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ትምህርት የሚጀምረው ረቡዕ ኀዳር 11 ቀን 2017 ዓ.ም እንዲሆን ተወስኗል፡፡

- Details
Dr. Addisu Fekadu, an esteemed researcher from Arba Minch University, has been honored with the ‘Outstanding Presentation Award’ at the recent ICGEB CRP Awardees Meeting held in Cape Town from November 5-7, 2024. Presented by ICGEB Director General Dr. Lawrence Banks, this prestigious award recognizes Dr. Addisu's exceptional research contributions, distinguishing him among a group of accomplished international scholars.Click here to see more photos

- Details
Arba Minch University (AMU) along with UK Center for Global Health Research (CGHR) held a two day Consultative meeting on grant proposal review from 31st October to 1st November, 2024. Click here to see more photos.
Read more: AMU, UK CGHR hold Meeting; Grant Proposal Document Reviewed