
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምኅንድስና እና ሒሳብ /Science, Technology, Engineering & Maths – STEM/ ማዕከል ከዩኒቨርሲቲው የማኅበረሰብ ጉድኝትና ከተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬቶች እንዲሁም ከ ‹‹STEM Power›› መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር በመተባበር ከጋሞ፣ ጎፋና ኮንሶ ዞኖች እና ከደራሼ፣ ባስኬቶ፣ ቡርጂና አማሮ ልዩ ወረዳዎች ለተወጣጡ 291 ከ7ኛ- 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ፣ ፊዚክስ፣ ሒሣብ፣ ኤሌክትሮኒክስና ICT ትምህርቶች ከሐምሌ 15 - ነሐሴ 28/2014 ዓ/ም ሲሰጥ የቆየውን የሥልጠና መርሃ ግብር አጠናቋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በ"STEM" ማዕከል ከ7ኛ- 12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ሲሰጥ የቆየው የሥልጠና መርሃ ግብር ተጠናቀቀ

- Details
የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የውሃ ሀብትና መስኖ ምኅንድስና እና የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሜካኒካል ምኅንድስና ፋከልቲዎች ነሐሴ 27/2014 ዓ/ም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርት መርሃ ግብር የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ አካሂደዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በውሃ ቴክኖሎጂና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች የ3ኛ ዲግሪ ትምህርት መርሃ ግብር የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሁሉ አቀፍ ሴክተር ዳይሬክቶሬት ለዋናው ግቢ የተማሪዎች አገልግሎትና የቤተ መጻሕፍትና መረጃ አገልግሎት ሠራተኞች ሥራና አመለካከት፣ ሕይወትና የአእምሮ ውቅር በሚል ርዕስ ከነሐሴ 25-27/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
እ.ኤ.አ በ2023 ‹‹Mandela Washington Fellowship›› ፕሮግራም ዙሪያ ከአሜሪካ ኤምባሲ በመጡ ባለሙያዎች ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ነሐሴ 25/2014 ዓ/ም ገለጻ ቀርቧል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: እ.ኤ.አ በ2023 ‹‹Mandela Washington Fellowship›› ፕሮግራም ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ገለጻ ተሰጠ
- አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በባዮ ጋዝ ቴክኖሎጂ ማስፋፊያ የላቀ አስተዋጽኦ በማበርከቱ ዋንጫና የዕውቅና ምስክር ወረቀት ተበረከተለት
- የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንትና ም/ፕሬዝደንቶች የ2015 በጀት ዓመት የሥራ ዕቅድ ቁልፍ ተግባራት ላይ የውል ስምምነት ተፈራረሙ
- በሽፈራው/ሞሪንጋ/ ተክል ምርትና ምርታማነት ዙሪያ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ
- የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎትን ለማስፋት ከተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ጋር በጥምረት እየሠራ ነው