• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

በ"STEM" ማዕከል ከ7ኛ- 12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ሲሰጥ የቆየው የሥልጠና መርሃ ግብር ተጠናቀቀ

Details
Wed, 07 September 2022 1:30 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምኅንድስና እና ሒሳብ /Science, Technology, Engineering & Maths – STEM/ ማዕከል ከዩኒቨርሲቲው የማኅበረሰብ ጉድኝትና ከተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬቶች እንዲሁም ከ ‹‹STEM Power›› መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር በመተባበር ከጋሞ፣ ጎፋና ኮንሶ ዞኖች እና ከደራሼ፣ ባስኬቶ፣ ቡርጂና አማሮ ልዩ ወረዳዎች ለተወጣጡ 291 ከ7ኛ- 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ፣ ፊዚክስ፣ ሒሣብ፣ ኤሌክትሮኒክስና ICT ትምህርቶች ከሐምሌ 15 - ነሐሴ 28/2014 ዓ/ም ሲሰጥ የቆየውን የሥልጠና መርሃ ግብር አጠናቋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በ"STEM" ማዕከል ከ7ኛ- 12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ሲሰጥ የቆየው የሥልጠና መርሃ ግብር ተጠናቀቀ

በውሃ ቴክኖሎጂና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች የ3ኛ ዲግሪ ትምህርት መርሃ ግብር የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ ተካሄደ

Details
Wed, 07 September 2022 7:15 am

የአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የውሃ ሀብትና መስኖ ምኅንድስና እና የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሜካኒካል ምኅንድስና ፋከልቲዎች ነሐሴ 27/2014 ዓ/ም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርት መርሃ ግብር የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ አካሂደዋል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በውሃ ቴክኖሎጂና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች የ3ኛ ዲግሪ ትምህርት መርሃ ግብር የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ ተካሄደ

ሥራና አመለካከት፣ ሕይወትና የአእምሮ ውቅር በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 06 September 2022 1:24 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሁሉ አቀፍ ሴክተር ዳይሬክቶሬት ለዋናው ግቢ የተማሪዎች አገልግሎትና የቤተ መጻሕፍትና መረጃ አገልግሎት ሠራተኞች ሥራና አመለካከት፣ ሕይወትና የአእምሮ ውቅር በሚል ርዕስ ከነሐሴ 25-27/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ሥራና አመለካከት፣ ሕይወትና የአእምሮ ውቅር በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጠ

እ.ኤ.አ በ2023 ‹‹Mandela Washington Fellowship›› ፕሮግራም ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ገለጻ ተሰጠ

Details
Tue, 06 September 2022 11:45 am

እ.ኤ.አ በ2023 ‹‹Mandela Washington Fellowship›› ፕሮግራም ዙሪያ ከአሜሪካ ኤምባሲ በመጡ ባለሙያዎች ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ነሐሴ 25/2014 ዓ/ም ገለጻ ቀርቧል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: እ.ኤ.አ በ2023 ‹‹Mandela Washington Fellowship›› ፕሮግራም ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ገለጻ ተሰጠ

Sur-Place Scholarship Program Notification

Details
Tue, 06 September 2022 10:46 am

Sur-Place Scholarship Program in Ethiopia provides local scholarship for post-graduate students in Ethiopia with excellent performance in academic studies and society.

Application Deadline - 30th September, 2022

Read more: Sur-Place Scholarship Program Notification

  1. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በባዮ ጋዝ ቴክኖሎጂ ማስፋፊያ የላቀ አስተዋጽኦ በማበርከቱ ዋንጫና የዕውቅና ምስክር ወረቀት ተበረከተለት
  2. የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንትና ም/ፕሬዝደንቶች የ2015 በጀት ዓመት የሥራ ዕቅድ ቁልፍ ተግባራት ላይ የውል ስምምነት ተፈራረሙ
  3. በሽፈራው/ሞሪንጋ/ ተክል ምርትና ምርታማነት ዙሪያ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ
  4. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎትን ለማስፋት ከተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ጋር በጥምረት እየሠራ ነው

Page 210 of 513

  • 205
  • 206
  • 207
  • 208
  • 209
  • 210
  • 211
  • 212
  • 213
  • 214

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap