• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በባዮ ጋዝ ቴክኖሎጂ ማስፋፊያ የላቀ አስተዋጽኦ በማበርከቱ ዋንጫና የዕውቅና ምስክር ወረቀት ተበረከተለት

Details
Tue, 06 September 2022 8:24 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ/ም በጋሞ ዞን ወረዳዎች ባዮ ጋዝ ቴክኖሎጂን በማስፋፋት ኅብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ በመሥራቱና ክልሉ ከዕቅድ በላይ እንዲያሳካ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከቱ ከደ/ብ/ብ/ሕ/ክ ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ ሐምሌ 30/2014 ዓ/ም የዋንጫና የዕውቅና ምስክር ወረቀት ተበርክቶለታል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በባዮ ጋዝ ቴክኖሎጂ ማስፋፊያ የላቀ አስተዋጽኦ በማበርከቱ ዋንጫና የዕውቅና ምስክር ወረቀት ተበረከተለት

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንትና ም/ፕሬዝደንቶች የ2015 በጀት ዓመት የሥራ ዕቅድ ቁልፍ ተግባራት ላይ የውል ስምምነት ተፈራረሙ

Details
Tue, 06 September 2022 8:05 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ የ2015 በጀት ዓመት የሥራ ዕቅድ ቁልፍ የውጤት አመላካች (KPI) ላይ ነሐሴ 20/2014 ዓ/ም ከዩኒቨርሲቲው ም/ፕሬዝደንቶች ጋር የውል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንትና ም/ፕሬዝደንቶች የ2015 በጀት ዓመት የሥራ ዕቅድ ቁልፍ ተግባራት ላይ የውል ስምምነት ተፈራረሙ

በሽፈራው/ሞሪንጋ/ ተክል ምርትና ምርታማነት ዙሪያ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Fri, 02 September 2022 8:20 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ ከተባበሩት መንግሥታት የምግብና እርሻ ድርጅት /Food and Agriculture Organization/ ደቡብ ቅርንጫፍ ጋር በመተባበር የሽፈራው/ሞሪንጋ ተክል ምርትና ምርታማነትን ማሻሻል፣ ግብይቱን ማሳደግ፣ የገበያ ትስስር መፍጠር እንዲሁም ዘርፉን በተሻለ ሁኔታ ማጠናከር ዙሪያ ከተለያዩ ክልሎች፣ ዞኖችና ወረዳዎች ለተወጣጡ የዘርፉ ባለሙያዎች ከነሐሴ 18-20/2014 ዓ/ም የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በሽፈራው/ሞሪንጋ/ ተክል ምርትና ምርታማነት ዙሪያ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎትን ለማስፋት ከተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ጋር በጥምረት እየሠራ ነው

Details
Fri, 02 September 2022 6:38 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ከተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን/The United Nations High Commissioner for Refugees (UNHCR) ጋር ባደረገው ስምምነት ኮንሶ፣ ደራሼ እና አሌ አካባቢዎች በግጭት ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎችና መብታቸውን ለማስከበር አቅም ለሚያንሳቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ነፃ የሕግ ድጋፍ ለማድረግ ከመጋቢት 2014 ዓ/ም ጀምሮ ለአንድ ዓመት የሚቆይ ‹‹UNHCR-Arba Minch University Project›› የጋራ ፕሮጀክት አስጀምሯል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎትን ለማስፋት ከተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ጋር በጥምረት እየሠራ ነው

ከ1.8 ቢሊየን ብር በላይ የተመደበለት ዘላቂ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

Details
Tue, 30 August 2022 12:35 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተከናወኑ የምርምር ሥራዎች ላይ ተመሥርቶ በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ ሥር በሚገኙ 10 ወረዳዎች ዘላቂ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ለማከናወን በጀርመን ልማት ባንክ፣ በኢትዮጵያ መንግሥት፣ በGIZ እና በማኅበረሰብ ተሳትፎ በሚሸፈን ከ1.8 ቢሊየን ብር በላይ በጀት የሚከናወንና ለ5 ዓመታት የሚቆይ ፕሮጀክት /Sustainable Land Management Project/ ይፋ ሆኗል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ከ1.8 ቢሊየን ብር በላይ የተመደበለት ዘላቂ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

  1. የሐዘን መግለጫ
  2. በሴፍጋርዲንግ ፖሊሲ/Safeguarding Policy/ ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ
  3. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከዓለም አቀፍ ወጣቶች ፌሎውሺፕ/ International Youth Fellowship/ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ
  4. የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች የቡድን ሥልጠና ፕሮግራም /Team Training Program/ ሪፖርት አቀረቡ

Page 211 of 513

  • 206
  • 207
  • 208
  • 209
  • 210
  • 211
  • 212
  • 213
  • 214
  • 215

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap