• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ለ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች እና ለወጣት ማዕከላት የመጻሕፍት ድጋፍ ተደረገ

Details
Tue, 23 August 2022 1:25 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማኅበረሰብ ጉድኝት ዳይሬክቶሬት ለሳውላ፣ ጨንቻ፣ ጫኖ ዶርጋ፣ ጻይቴና ጋርዳ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች እና በአርባ ምንጭ ከተማ ለሚገኙ ወጣት ማዕከላት በተለያዩ የትምህርት አይነቶች የተዘጋጁ የማጣቀሻና ልብ ወለድ መጻሕፍትን ሐምሌ 10/2014 ዓ/ም አበርክቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች እና ለወጣት ማዕከላት የመጻሕፍት ድጋፍ ተደረገ

በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ ላይ ለመተግበር በታሰበው የአነስተኛ መሬትና የውሃ አያያዝ ሥራዎች ፕሮጀክት ወርክሾፕ ተካሄደ

Details
Tue, 23 August 2022 2:06 pm

በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ ላይ ለመተግበር የታሰበውን የአነስተኛ መሬትና የውሃ አያያዝ ሥራዎች ፕሮጀክት በተመለከተ ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች፣ ከኃይለማርያምና ሮማን ፋውንዴሽን እና ከጋሞ ዞን የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ነሐሴ 5/2014 ዓ/ም ወርክሾፕ ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በጫሞ ሐይቅ ተፋሰስ ላይ ለመተግበር በታሰበው የአነስተኛ መሬትና የውሃ አያያዝ ሥራዎች ፕሮጀክት ወርክሾፕ ተካሄደ

የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በድኅረ ምረቃ የትምህርት መርሃ ግብሮች የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ አካሄደ

Details
Tue, 23 August 2022 12:59 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በብዝሃ ሕይወት ጥበቃና አስተዳደር የ2ኛ ዲግሪ (MSc in Biodiversity Conservation and Management) እና በአካባቢያዊ ሳይንስ የ3ኛ ዲግሪ (PhD in Environmental Science)የትምህርት መርሃ ግብሮች ነሐሴ 9/2014 ዓ/ም የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በድኅረ ምረቃ የትምህርት መርሃ ግብሮች የሥርዓተ ትምህርት የውጭ ግምገማ አካሄደ

የPCR ማሽን አጠቃቀም ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 23 August 2022 12:39 pm

በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ባዮሎጂ ት/ክፍል በ‹‹Infectious Disease›› የ3ኛ እንዲሁም በ‹‹Medical Entomology and Vector Control›› የ2ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን በ‹‹NORHED-SENUPH II›› ፕሮጀክት ድጋፍ ለሚከታተሉ ተማሪዎች በሞሎኪዩላር ባዮሎጂ ቤተ-ሙከራ የሚገኙ የተለያዩ የ‹‹Polymerase Chain Reaction (PCR)›› ማሽኖችን ለምርምር ሥራዎች በመጠቀም ዙሪያ ለ3 ሳምንታት የቆየ ሥልጠና ከሐምሌ 25/2014 ዓ/ም ጀምሮ ተሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የPCR ማሽን አጠቃቀም ሥልጠና ተሰጠ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አሜሪካን ሀገር በተዘጋጀው 43ኛው ዓለም አቀፍ ‹‹ESRI User Conference›› ላይ ተሳተፈ

Details
Fri, 19 August 2022 3:08 pm

ዓለም አቀፍ የጂኦግራፊያዊ መረጃ ሥርዓት (GIS) ሶፍትዌር፣ የዌብ ጂ.አይ.ኤስና የጂኦዳታቤዝ አስተዳደር መተግበሪያዎች አቅራቢ ድርጅት የሆነው ‹‹Environmental Systems Research Institute (ESRI)›› በአሜሪካን ሀገር ሳንዲያጎ-ካሊፎርኒያ ከሐምሌ 01-09/2014 ዓ/ም ባዘጋጀው ዓለም አቀፍ ‹‹ESRI User Conference›› እና ‹‹Education Summit›› ላይ የተገኘው አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ጋር ኢትዮጵያን ወክሎ ለዓለም አቀፍ የዘላቂ ልማት ግብ ስኬት የሚረዱ መረጃዎችን እንዲያሰባስብ ከስምምነት መደረሱ ተገልጿል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አሜሪካን ሀገር በተዘጋጀው 43ኛው ዓለም አቀፍ ‹‹ESRI User Conference›› ላይ ተሳተፈ

  1. 4ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በነገው ዕለት በይፋ ሊጀመር ነው
  2. ማስታወቂያ
  3. በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ሥራ መጀመር ምክንያት የተሰጠ የደስታ መግለጫ
  4. የግድብና መስኖ ፕሮጀክቶች የጥናትና ዲዛይን ሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ

Page 214 of 513

  • 209
  • 210
  • 211
  • 212
  • 213
  • 214
  • 215
  • 216
  • 217
  • 218

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap