• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • International Enset Symposium
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
    • Mathematical Workshop and Conference
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
Final Ensent3 call.jpg
previous arrow
next arrow

የሐዘን መግለጫ

Details
Tue, 14 March 2023 2:01 pm

ወ/ሪት ፀሐይ በጆ በርሶ ከአባታቸው ከአቶ በጆ በርሶ እና ከእናታቸው ወ/ሮ አየለች ወ/ሥላሴ በጋሞ አውራጃ አርባ ምንጭ ከተማ ጥር 21/1970 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

Read more: የሐዘን መግለጫ

AMU hosts 9th National Symposium on Science for Sustainable Development

Details
Tue, 14 March 2023 9:04 am

Arba Minch University hosted the 9th national research symposium on “Science for Sustainable Development” from 10th to 11th March, 2023. Click here to see pictures.

Read more: AMU hosts 9th National Symposium on Science for Sustainable Development

በአመራርነት እና የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎችን ማልማትና ማስተዳደር ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Mon, 13 March 2023 2:08 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከጋሞ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር በዲታ ወረዳ ዛላ ከተማ ለሚገኙ ወጣት አደረጃጀት አመራርና ለኢንተርፕራይዝ አካላት የአመራርነት እንዲሁም ለቱሪዝም ባለሙያዎችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎችን ማልማትና አስተዳደር ዙሪያ የካቲት 24/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በአመራርነት እና የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎችን ማልማትና ማስተዳደር ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

ለጋሞ ባይራ እና ለአቡነ ሰላማ 2ኛ ደረጃ ሞዴል ትምህርት ቤቶች መምህራንና ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ

Details
Mon, 13 March 2023 1:59 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ትምህርትና ሥነ ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት ለጋሞ ባይራ እና ለአቡነ ሰላማ 2ኛ ደረጃ ሞዴል ት/ቤቶች መምህራንና ተማሪዎች ለመምህራን በሥራ ተነሳሽነት፣ ምዘናና ሥነ ልቦናዊ ዝግጁነት እንዲሁም ለተማሪዎች በጊዜ አጠቃቀም፣ የጓደኛ ግፊት፣ ከዕድሜ ጋር የተያያዙ ለውጦችና የፈተና አወሳሰድ ክሂሎት በመሰሳሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የካቲት 25/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለጋሞ ባይራ እና ለአቡነ ሰላማ 2ኛ ደረጃ ሞዴል ትምህርት ቤቶች መምህራንና ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ

የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራን ሙያዊ ብቃት ማሻሻያ ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

Details
Mon, 13 March 2023 10:29 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮሌጅ የእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ ት/ክፍል በሥራ ላይ ያሉ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራንን ሙያዊ ብቃት ማሻሻል ‹‹Improving English Language Teachers’ Professional Competency through Need-Based on-Job Training››  በሚል ርዕስ የግራንድ ምርምር ማስጀመሪያ መርሃ ግብር መጋቢት 2/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራን ሙያዊ ብቃት ማሻሻያ ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

  1. 9ኛው ሳይንስ ለዘላቂ ልማት ዐውደ ጥናት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
  2. CMHS, Lund University & KNCV offered Collaborative Training on Pediatric Healthcare
  3. ለዩኒቨርሲቲው መደበኛ ተማሪዎች የሥራ ፈጠራ/Entrepreneurship/ሥልጠና ተሰጠ
  4. የሐዘን መግለጫ

Page 223 of 564

  • 218
  • 219
  • 220
  • 221
  • 222
  • 223
  • 224
  • 225
  • 226
  • 227

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap