
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በነርሲንግ እና የሕክምና ፕሮግራሞች ላይ ሐምሌ 7/2014 ዓ/ም የፕሮግራም ዕውቅና/Accreditation/ የውጪ ግምገማ አካሂዷል፡፡
Read more: በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የፕሮግራም ዕውቅና/Accreditation/ የውጪ ግምገማ ተካሄደ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ትቤት የ2014 ዓ/ም የወላጆች ቀን በዓልን ሐምሌ 9/2014 ዓ/ም አክብሯል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሰኔ 28/2014 ዓ/ም የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ሕንፃና ከተማ ፕላን ፋከልቲ ሕንድ ሀገር ከሚገኘው ‹‹ላቭሊ ፕሮፌሽናል ዩኒቨርሲቲ /Lovely Professional University›› ጋር በመተባበር ለፋከልቲው የ5ኛ ዓመት ተማሪዎች የምርምር ምንነት፣ አሠራር፣ አጻጻፍና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ሐምሌ 01/2014 ዓ/ም የበይነ መረብ ገለጻ ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ